Psalms 32:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንረሲኣን ብዙሕ ሓዘን ኪኸውን እዩ፣ ብእግዚኣብሄር ዚውከል ግና ምሕረት ኪኸብቦ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የአ​ሕ​ዛ​ብን ምክር ይመ​ል​ሳል፥ የሕ​ዝ​ቡ​ንም ዐሳብ ይመ​ል​ሳል። የአ​ለ​ቆ​ችን ምክ​ራ​ቸ​ውን ያስ​ረ​ሳ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በኃጢአተኛ ብዙ መቅሠፍት አለበት፤ በእግዚአብሔር የሚታመነውን ግን ምሕረት ይከብበዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በኃጢአተኛ ብዙ መቅሠፍት አለበት፥ በጌታ የሚታመነውን ግን ምሕረት ይከብበዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢታቶ ቱጋይ ዳራና፤ ሽን መና ጎዳን አማነትያዋንታ፥ አገና ሲቁ ዶዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iitatoo tuggay darana; shin Med'inaa Godaan ammanettiyaawantta, aggena siik'uu dooddana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iitatas tuggay daro; gido attiin GODAAN ammanettizayta maaroteththi dooddees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢታታስ ቱጋይ ዳሮ፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳን ኣማኔቲዛይታ ማሮቴ ዶዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኢታታስ ዋየይ ዳራና፤ ሽን ጎዳን አማነተይሳታ ሲቆይ ካማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iitatas waayey darana; shin Godan ammaneteyisata siiqoy kammana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የክፉዎች ዋይታ ብዙ ነው፤ በእግዚአብሔር የሚታመን ግን፣ ምሕረት ይከብበዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የኃጢአተኞች መከራ ብዙ ነው። በእግዚአብሔር የሚታመኑትን ግን በዘለዓለማዊ ፍቅሩ ይሸፍናቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መቕሰፍቲ ሓጥኣን ብዙሕ እዩ፤ ብእግዚኣብሄር ዝእመን ግና ምሕረት ይኸቦ።
Amharic Tigrinya 2011 ንረሲእ ብዙሕ ስቓይ አለዎ፣ ነቲ ኣብ እግዚኣብሄር ዚውከል ግና፣ ንእኡ ብጸጋ ኪኸቦ እዩ።