Psalms 32:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | (ዳዊት፡ ማስኪል።) በደሉ ዝተሓድገሉ፡ ሓጢኣቱ ዝተሸፈነ ብጹእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጻድቃን ሆይ፥ በእግዚአብሔር ደስ ይበላችሁ፤ ለቅኖችም ክብር ይገባል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መተላለፉ የቀረችለት ኃጢአቱም የተከደነችለት ምስጉን ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዳዊት ትምህርት። መተላለፉ ይቅር የተባለችለት፥ ኃጢአቱም የተከደነችለት ምስጉን ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ባይዙ አቶ ጌተቴዳነ አ ናጋራይ ካመቴዳ ኡራይ አንጀቴዳዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa bayzzuu atto geetetteeddanne Aa nagaray kameteedda uray anjjetteedawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza mooroy atto geetettidayssinne iza nagaray kamettiday anjjettidayssa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ሞሮይ ኣቶ ጌቴቲዳይሲኔ ኢዛ ናጋራይ ካሜቲዳይ ኣንጄቲዳይሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ናጋራይ አቶ ጌተትዳይነ እያ ናጋራይ ካመትዳ ኡራይ አንጀትዳይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya nagaray atto geetetidaynne iya nagaray kametida uray anjetidaysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መተላለፉ ይቅር የተባለለት፣ ኀጢአቱም የተሸፈነለት፣ እንዴት ቡሩክ ነው! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኃጢአታቸው ይቅር የተባለላቸውና በደላቸውም የተሰረየላቸው ሰዎች የተባረኩ ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓጢኣቱ ዝተሓደገሉ፥ ኵሉ በደሉውን ዝተኸደነሉ ብፁእ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣበሳኡ እተሐድገሉ፣ ሓጢኣቱ እተሰወረሉ ሰብ ብጹእ እዩ። |