Psalms 29:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድምጺ እግዚኣብሄር ሓያል እዩ። ድምጺ እግዚኣብሄር ብግርማ ዝመልአ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጻድ​ቃን ሆይ፥ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘምሩ፥ ለቅ​ድ​ስ​ና​ውም መታ​ሰ​ቢያ አመ​ስ​ግኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔር ድምፅ በኃይል ነው፤ የእግዚአብሔር ድምፅ በታላቅ ክብር ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታ ድምፅ በኃይል ነው፥ የጌታ ድምፅ በታላቅ ክብር የተሞላ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ጉንይ ዎልቃማ፤ መና ጎዳ ጉንይ፥ “ሆላ!” ጊስያዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa guntsay wolk'k'aama; Med'inaa Godaa guntsay, «Hoola!» giissiyaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA cenggurssay wolqqama; GODAA gunththay, «Nees hoola!» giissizaaza.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ጬንጉርሳይ ዎልቃማ፤ ጎዳ ጉንይ፥ «ኔስ ሆላ!» ጊሲዛዛ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ኮሽንቻይ ዎልቃማ፤ ጎዳ ግርሳይ ቴማራ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa kooshinchay wolqaama; Godaa girsay teemara de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር ድምፅ ኀያል ነው፤ የእግዚአብሔር ድምፅ ግርማዊ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔር ድምፅ ኀያል ነው፤ ድምፁም ባለ ግርማ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ድምፂ እግዚኣብሄር ብሓይሊ እዩ፤ ድምፂ እግዚኣብሄር ብዓብዪ ኽብሪ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ድምጺ እግዚኣብሄር ብስልጣን፣ ድምጺ እግዚኣብሄር ብግርማ እዩ።