Psalms 29:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድምጺ እግዚኣብሄር ሓያል እዩ። ድምጺ እግዚኣብሄር ብግርማ ዝመልአ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጻድቃን ሆይ፥ ለእግዚአብሔር ዘምሩ፥ ለቅድስናውም መታሰቢያ አመስግኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔር ድምፅ በኃይል ነው፤ የእግዚአብሔር ድምፅ በታላቅ ክብር ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታ ድምፅ በኃይል ነው፥ የጌታ ድምፅ በታላቅ ክብር የተሞላ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ጉንይ ዎልቃማ፤ መና ጎዳ ጉንይ፥ “ሆላ!” ጊስያዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa guntsay wolk'k'aama; Med'inaa Godaa guntsay, «Hoola!» giissiyaawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA cenggurssay wolqqama; GODAA gunththay, «Nees hoola!» giissizaaza. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ጬንጉርሳይ ዎልቃማ፤ ጎዳ ጉንይ፥ «ኔስ ሆላ!» ጊሲዛዛ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ኮሽንቻይ ዎልቃማ፤ ጎዳ ግርሳይ ቴማራ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa kooshinchay wolqaama; Godaa girsay teemara de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር ድምፅ ኀያል ነው፤ የእግዚአብሔር ድምፅ ግርማዊ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር ድምፅ ኀያል ነው፤ ድምፁም ባለ ግርማ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድምፂ እግዚኣብሄር ብሓይሊ እዩ፤ ድምፂ እግዚኣብሄር ብዓብዪ ኽብሪ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድምጺ እግዚኣብሄር ብስልጣን፣ ድምጺ እግዚኣብሄር ብግርማ እዩ። |