Psalms 27:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ እግዚኣብሄር ዝደለኹ ሓደ ነገር ክደሊ እየ። ክብሪ እግዚኣብሄር ክርኢን ኣብ ቤተ መቕደሱ ክምርምርን ኲሉ መዓልትታት ህይወተይ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ክነብር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደ ሥራቸውና እንደ ዐሳባቸው ክፋት ስጣቸው፤ እንደ እጃቸውም ሥራ ክፈላቸው፤ ፍዳቸውን በራሳቸው ላይ መልስ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርን አንዲት ነገር ለመንሁት እርስዋንም እሻለሁ፤ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት እኖር ዘንድ፥ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውንም አይ ዘንድ፥ መቅደሱንም እመለከት ዘንድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታን አንዲት ነገር ለመንሁት እርሷንም እሻለሁ፥ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በጌታ ቤት እኖር ዘንድ፥ ጌታን ደስ የሚያሰኘውንም አይ ዘንድ፥ መቅደሱንም እመለከት ዘንድ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን መና ጎዳ እትባ ኦቻድ፤ ታን ሄዋ ኮያድ፤ ሄዌነ፥ ታን ታ ደኡዋ ላይ ኡባን፥ መና ጎዳ ጎልያን ደአናዋ፤ ቃይካ ታን መና ጎዳ ሎኦተ በአናዋነ አ ጎልያን አ ኮያናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Med'inaa Godaa ittibaa oochchaad; Taani hewaa koyaad; hewenne, taani ta de'uwaa laytsaa ubbaan, Med'inaa Godaa golliyaan de'anawaa; k'aykka taani Med'inaa Godaa lo"otetsaa be'anawaanne Aa Golliyaan Aa koyanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani GODAA issi miish oychchays; hessika tani ta de7o layth ubbaan GODAA keeththan de7anaassa; tani GODAA bonchcho lo7oteththa be7anaassa; iza Keeththankka iza koyashe de7anaassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ጎዳ ኢሲ ሚሽ ኦይቻይስ፤ ሄሲካ ታኒ ታ ዴኦ ላይ ኡባን ጎዳ ኬን ዴኣናሳ፤ ታኒ ጎዳ ቦንቾ ሎኦቴ ቤኣናሳ፤ ኢዛ ኬንካ ኢዛ ኮያሼ ዴኣናሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ጎዳ እስባ ኦይቻስ፤ ሄስካ፥ ታ ደኦ ላይ ኡባን ጎዳ ኬን ደአናሳ፤ ጎዳ ሎኦተ በአናሳነ እያ ኬን እያ ኮያናሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta Godaa issiba oychas; hessika, ta de7o laytha ubban Godaa keethan de7anaasa; Godaa lo77otetha be7anaasanne iya keethan iya koyanaasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርን አንዲት ነገር እለምነዋለሁ፤ እርሷንም እሻለሁ፤ ይኸውም በሕይወቴ ዘመን ሁሉ፣ በእግዚአብሔር ቤት እኖር ዘንድ፣ የእግዚአብሔርን ክብር ውበት አይ ዘንድ፣ በመቅደሱም ሆኜ አሰላስል ዘንድ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርን አንድ ነገር እለምነዋለሁ፤ የምለምነውም፦ በሕይወት ዘመኔ ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት እኖር ዘንድ የእግዚአብሔርን አስደናቂነት እንድመለከትና በቤተ መቅደሱም መጸለይ እንድችል ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንእግዚኣብሄር ሓንቲ ነገር ለመንክዎ፤ ንኣኣውን እደሊ ኣለኹ፤ ንሳውን ብዅሉ ዘመን ህይወተይ፥ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ክነብር፥ ንእግዚኣብሄር ዘሐጕሶ ኽርኢ፥ ኣብ መቕደሱውን ከስተንትን እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብመዓልቲ ጸበባ ኣብ ዳሱ ኺሓብኣኒ፣ ኣብ ውሻጠ ድንኳኑ ኪኽውለኒ፣ ኣብ ከውሒ ልዕል ኬብለኒ እዩ እሞ፣ ንእግዚኣብሄር ሓንቲ ነገር ለሚነዮ፣ ውቃበ እግዚኣብሄር ንምርኣይ፣ መቕደሱውን ንምምርማርሲ ምሉእ ዕድመይ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ክነብር ደልየ አሎኹ። |