Psalms 25:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሓጢኣት ንእስነተይን ኣበሳታተይን ኣይትዘክር። ኦ እግዚኣብሄር፡ ምእንቲ ምሕረትካ፡ ከም ምሕረትካ ሕሰበኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የም​ስ​ጋ​ና​ህን ቃል እሰማ ዘንድ፥ ተአ​ም​ራ​ት​ህ​ንም ሁሉ እነ​ግር ዘንድ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የልጅነቴን ኃጢአትና መተላለፍ አታስብብኝ፤ አቤቱ፥ ስለ ቸርነትህ ብዛት እንደ ምሕረትህ አስበኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የልጅነቴን ኃጢአትና መተላለፍ አታስብብኝ፥ አቤቱ፥ ስለ ቸርነትህ ብዛት እንደ ምሕረትህ አስበኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ ያላጋተ ናጋራነ ባይዙዋ ሀሳዮፓ። አቤት መና ጎዳዉ፥ ነ ኬካተነ ሎኦተ ሀሳያ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta yalagatetsaa nagaraanne bayzzuwaa hassayoppa. Abeet Med'inaa Godaw, ne keekatetsaanne lo"otetsaa hassaya.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta yelagateththa nagaranne mooro hassa7oppa; Abeet GODAWU! Ne gita kiyateththa malanne ne lo7eteththa keena tana qoppa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ዬላጋቴ ናጋራኔ ሞሮ ሃሳኦፓ፤ ኣቤት ጎዳዉ! ኔ ጊታ ኪያቴ ማላኔ ኔ ሎኤቴ ኬና ታና ቆፓ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ናአተ ናጋራነ ኢታባ ሀሳዮፓ፤ አቤት ጎዳዉ፥ ነ ኬሀተነ ሎኦተ ሀሳያ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta na7atetha nagaraanne iitaba hassayopa; abeeti Godaw, ne keehatethaanne lo77otetha hassaya.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የልጅነቴን ኀጢአት፣ መተላለፌንም አታስብብኝ፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ እንደ ቸርነትህ ብዛት፣ እንደ ምሕረትህም መጠን አስበኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አምላክ ሆይ! እንደ ቸርነትህ በዘለዓለማዊ ፍቅርህ አስበኝ እንጂ የወጣትነት ኃጢአቴን ወይም በደሌን አታስብብኝ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ ጐይታ፥ ነቲ ብንእስነተይ ዝገበርክዎ ሓጢኣተይን በደለይን ኣይትዘክሮ፤ ስለ ብዝሒ ለውሃትካ፥ ከም ምሕረትካ ዘክረኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እግዚኣብሄር፣ ንሓጢኣት ንእስነተይን ኣበሳይን ኣይትዘክሮ፣ ከም ለውሃትካ፣ ስለ ሳህልኻ ኢልካ ዘክረኒ።