Psalms 21:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በረኸት ሰናይ ትዓግቶ ኢኻ እሞ፤ ኣብ ርእሱ ኣኽሊል ጽሩይ ወርቂ ኣንቢርካዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእስራኤል የተመሰገንህ አንተ ግን በቅዱሳንህ ትኖራለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በበጎ በረከት ደርሰህለታልና፤ ከክቡር ዕንቍ የሆነ ዘውድን በራሱ ላይ አኖርህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የልቡን ፈቃድ ሰጠኽው፥ የከንፈሩንም ልመና አልከለከልኸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ሎኦ አንጁዋን አ ሞካሳ፤ ጌሻ ዎርቃ ካላቻ አ ሁጲያን ዎሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni lo"o anjjuwaan Aa mokkaasa; geeshsha work'k'aa kallachchaa Aa huup'iyaan wotsaasa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni lo7o anjjora iza mokkaasa; geeshsha worqqa kallachcha iza hu7aan goxxisadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ሎኦ ኣንጆራ ኢዛ ሞካሳ፤ ጌሻ ዎርቃ ካላቻ ኢዛ ሁኣን ጎጺሳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሎኦ አንጆራ እያ ሞካሳ፤ ዋላህ ባይና ዎርቃ ካላቻ እያ ሁጰን ዎሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Lo77o anjora iya mokaasa; walahi bayna worqa kallacha iya huuphen wothaasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መልካም በረከት ይዘህ በመንገዱ ላይ ጠብቀኸው፤ የንጹሕ ወርቅ ዘውድም በራሱ ላይ ደፋህለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በብዙ በረከትን ሰጥተህ ተቀበልከው፤ በራሱ ላይ የንጹሕ ወርቅ ዘውድ ደፋህለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብብዙሕ በረኸት በፃሕኻሉ፤ ብኽቡር ዕንቍ ዝኾነ ዘውዲ ኣብ ርእሱ ደፋእኻሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ በረኸት ሰናይ ተቓባቢልካዮ ኢኻ እሞ፣ ኣብ ርእሱ ዘውዲ ጽሩይ ወርቂ ደፋእካሉ። |