Psalms 19:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጊ እግዚኣብሄር ፍጹም እዩ፣ ንነፍሲ የሐድሳ። ምስክር እግዚኣብሄር ርጉጽ እዩ፡ ንዘለኣለም ለባም ይገብሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚያ በፈ​ረ​ሶ​ችና በሰ​ረ​ገ​ላ​ዎች ይታ​መ​ናሉ፤ እኛ ግን በአ​ም​ላ​ካ​ችን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም ከፍ ከፍ እን​ላ​ለን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔር ሕግ ፍጹም ነው፤ ነፍስን ይመልሳል፤ የእግዚአብሔር ምስክር የታመነ ነው፤ ሕፃናትን ጠቢባን ያደርጋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አወጣጡ ከሰማያት ዳርቻ ነው፥ ዙሪቱም እስከ ዳርቻቸው ነው፥ ከትኩሳቱም የሚሰወር የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ህጊ ሱረ፤ ሸምፑዋ ዛሬ። መና ጎዳይ ኦድያዌ አማነትያዋ፤ አኬካይ ፓጬዳዋንቶ ኤራተ እሜ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa higgii suure; shemppuwaa zaaree. Med'inaa Goday odiyaawe ammanettiyaawaa; akeekay pac'c'eeddawanttoo eratetsaa immee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA wogay suure; shemppo zaari cil7isees; GODAA azazoy ammanettizayssa; akeekay paccidaytas aadho erateth immees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ዎጋይ ሱሬ፤ ሼምፖ ዛሪ ጪልኢሴስ፤ ጎዳ ኣዛዞይ ኣማኔቲዛይሳ፤ ኣኬካይ ፓጪዳይታስ ኣ ኤራቴ ኢሜስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ህገይ ሱረ፤ ሸምፖ ዛሬስ። ጎዳ ኪታይ አማነትዳይሳ፤ አኬክ ፓጭዳይሳታ ጭንጫ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa higgey suure; shempo zaarees. Godaa kiitay ammanetidaysa; akeeki pacidaysata cinca oothees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር ሕግ ፍጹም ነው፤ ነፍስንም መልሶ ያለመልማል፤ የእግዚአብሔር ሥርዐት የታመነ ነው፤ አላዋቂውን ጥበበኛ ያደርጋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔር ሕግ ፍጹም ነው፤ ለነፍስ አዲስ ሕይወትን ይሰጣል፤ የእግዚአብሔር ትእዛዝ የታመነ ነው፤ ማስተዋል ለጐደላቸው ጥበብን ይሰጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕጊ እግዚኣብሄር ፍፁም እዩ፤ ንነፍሲውን ይምልስ፤ ምስክርነት እግዚኣብሄር እሙን እዩ፤ ንህፃናት ጠቢባን ይገብሮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጊ እግዚኣብሄር ፍጹም እዩ፣ ንነፍሲ ይመልሳ። ምስክር እግዚኣብሄር እሙን እዩ፣ ንገርሂ የጥብቦ።