Psalms 19:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጊ እግዚኣብሄር ፍጹም እዩ፣ ንነፍሲ የሐድሳ። ምስክር እግዚኣብሄር ርጉጽ እዩ፡ ንዘለኣለም ለባም ይገብሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚያ በፈረሶችና በሰረገላዎች ይታመናሉ፤ እኛ ግን በአምላካችን በእግዚአብሔር ስም ከፍ ከፍ እንላለን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔር ሕግ ፍጹም ነው፤ ነፍስን ይመልሳል፤ የእግዚአብሔር ምስክር የታመነ ነው፤ ሕፃናትን ጠቢባን ያደርጋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አወጣጡ ከሰማያት ዳርቻ ነው፥ ዙሪቱም እስከ ዳርቻቸው ነው፥ ከትኩሳቱም የሚሰወር የለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ህጊ ሱረ፤ ሸምፑዋ ዛሬ። መና ጎዳይ ኦድያዌ አማነትያዋ፤ አኬካይ ፓጬዳዋንቶ ኤራተ እሜ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa higgii suure; shemppuwaa zaaree. Med'inaa Goday odiyaawe ammanettiyaawaa; akeekay pac'c'eeddawanttoo eratetsaa immee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA wogay suure; shemppo zaari cil7isees; GODAA azazoy ammanettizayssa; akeekay paccidaytas aadho erateth immees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ዎጋይ ሱሬ፤ ሼምፖ ዛሪ ጪልኢሴስ፤ ጎዳ ኣዛዞይ ኣማኔቲዛይሳ፤ ኣኬካይ ፓጪዳይታስ ኣ ኤራቴ ኢሜስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ህገይ ሱረ፤ ሸምፖ ዛሬስ። ጎዳ ኪታይ አማነትዳይሳ፤ አኬክ ፓጭዳይሳታ ጭንጫ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa higgey suure; shempo zaarees. Godaa kiitay ammanetidaysa; akeeki pacidaysata cinca oothees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር ሕግ ፍጹም ነው፤ ነፍስንም መልሶ ያለመልማል፤ የእግዚአብሔር ሥርዐት የታመነ ነው፤ አላዋቂውን ጥበበኛ ያደርጋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር ሕግ ፍጹም ነው፤ ለነፍስ አዲስ ሕይወትን ይሰጣል፤ የእግዚአብሔር ትእዛዝ የታመነ ነው፤ ማስተዋል ለጐደላቸው ጥበብን ይሰጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕጊ እግዚኣብሄር ፍፁም እዩ፤ ንነፍሲውን ይምልስ፤ ምስክርነት እግዚኣብሄር እሙን እዩ፤ ንህፃናት ጠቢባን ይገብሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጊ እግዚኣብሄር ፍጹም እዩ፣ ንነፍሲ ይመልሳ። ምስክር እግዚኣብሄር እሙን እዩ፣ ንገርሂ የጥብቦ። |