Psalms 17:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ነቶም ብየማናይ ኢድካ ዚውከሉኻ ኻብቶም ኣንጻሮም ዚትንስኡ ዘናግፍ፡ ዜደንቕ ሕያውነትካ ኣርእይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድርም ተንቀጠቀጠች፥ ተናወጠችም፥ የተራሮችም መሠረቶች ተነቃነቁ፥ እግዚአብሔር ተቈጥቶአልና ተንቀጠቀጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚያምኑህን ከሚቃወሙ በቀኝህ የምታድናቸው፥ ቸርነትህን ድንቅ አድርገህ ግለጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚያምኑህን ከሚቃወሙ በቀኝህ የምታድናቸው፥ ቸርነትህን ድንቅ አድርገህ ግለጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረንቱ ሞርከቱዋፐ ባቃትያዋንታ ነ ኡሸቻ ኩሽያን ቆሳደ አሽያዎ፥ ነ ሎኦተ ማላልስያ ኦግያን በሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Barenttu morkkatuwaappe bak'atiyaawantta ne ushechcha kushiyan k'osaade ashshiyaawoo, ne lo"otetsaa maalalissiyaa ogiyaan bessa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bantta morkketappe baqatizayta ne ushachcha kushezan qottada ashshizayssoo! Ne kiyateththa malalisiza ogera qonccisa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባንታ ሞርኬታፔ ባቃቲዛይታ ኔ ኡሻቻ ኩሼዛን ቆታዳ ኣሺዛይሶ! ኔ ኪያቴ ማላሊሲዛ ኦጌራ ቆንጪሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባንታ ሞርከታፐ ባቃተይሳታ፥ ነ ኡሻቻ ኩሸን ቆታዳ አሸይሶ፥ ነ ኬሀተ ማላልስያ ኦገን በሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Banta morketape baqateyisata, ne ushacha kushen qottada ashsheyso, ne keehatetha malaalsiya ogen bessa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከጠላቶቻቸው መተገኛ ያደረጉህን፣ በቀኝ እጅህ የምትታደግ ሆይ፤ ጽኑ ፍቅርህን ድንቅ አድርገህ ግለጥ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአንተን ከለላ ለሚፈልጉ፥ በቀኝ እጅህ የምታድናቸው አምላክ ሆይ! ዘለዓለማዊ ፍቅርህን በአስደናቂ ሁኔታ ግለጥ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ዝኣምኑኻ፥ ካብ ዝቃወሙ ብየማንካ እተድሕኖም፥ እቲ ዘደንቕ ሕያዋይነትካ ግለፅ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ካብ ተጻረርቶም ኣብኻ ዜዕቍቡ፣ ንስኻ ብየማናይ ኢድካ እተናግፎም፣ እቲ ዜደንቕ ሳህልኻ ኣርእዮም። |