Psalms 17:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዎ እግዚኣብሄር፡ ካብቶም ኣብዛ ህይወት እዚኣ ብጽሒቶም ዘለዎም ህዝቢ ዓለም፡ ብሕቡእ መዝገብካ ድማ ከብዶም እትመልእ ህዝቢ። ቆልዑ መሊኦም ዝተረፈ ንብረቶም ንንኣሽቱ ደቆም ይገድፉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፍላ​ጻ​ውን ላከ፥ በተ​ና​ቸ​ውም፤ መብ​ረ​ቆ​ችን አበዛ አወ​ካ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ፥ ከሰዎች፥ እድል ፈንታቸው በሕይወታቸው ከሆነች ከዚህ ዓለም ሰዎች በእጅህ አድነኝ፤ ከሰወርኸው መዝገብህ ሆዳቸውን አጠገብህ፤ ልጆቻቸው ብዙ ናቸው የተረፋቸውንም ለሕፃናቶቻቸው ያተርፋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቤቱ፥ ከሰዎች፥ እድል ፈንታቸው በሕይወታቸው ከሆነች ከዚህ ዓለም ሰዎች በእጅህ አድነኝ፥ ከሰወርኸው መዝገብህ ሆዳቸውን አጠገብህ፥ ልጆቻቸው ተትረፍርፎላቸዋል የተረፋቸውንም ለሕፃናቶቻቸው ያተርፋሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቤት መና ጎዳዉ፥ ሀዋ ማላ አሳፐ፥ ኡንቱንቱ ካጫይ ሀ ሳኣ ደኡዋ ጻላላ ግድያ አሳፐ ነ ኩሽያን ታና አሻ። ኔን ኡንቱንቶ ምንጄዳ ቦሻን ኡንቱንታ ሙራ፤ ሄ ቦሻይነ ኡንቱንቱ ናናቶ ግዲደ፥ ኡንቱንቱ ናናቱዋ ናናቶካ ፓላሆ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeet Med'inaa Godaw, hawaa mala asaappe, Unttunttu kaac'ay ha sa'aa de'uwaa s'alala gidiyaa asaappe ne kushiyan taana ashsha. Neeni unttunttoo minjjeedda boshaan unttuntta mura; he boshaynne unttunttu naanaatoo gidiide, unttunttu naanatuwaa naanatookka palaho.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abeet GODAWU! Hessa mala asatappe tana qotta; Istta qaaday ha sa7a de7o xalla gidiza asaappe ne kushen tana ashsha; ne mazgaban minjjida qixaateppe istta kalssa; istta naytas daridi tirpo; istta nayta naytaska gidi palaho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቤት ጎዳዉ! ሄሳ ማላ ኣሳታፔ ታና ቆታ፤ ኢስታ ቃዳይ ሃ ሳኣ ዴኦ ጻላ ጊዲዛ ኣሳፔ ኔ ኩሼን ታና ኣሻ፤ ኔ ማዝጋባን ሚንጂዳ ቂጻቴፔ ኢስታ ካልሳ፤ ኢስታ ናይታስ ዳሪዲ ቲርፖ፤ ኢስታ ናይታ ናይታስካ ጊዲ ፓላሆ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳዉ፥ ሀይሳ መላ አሳፐ ታና ቆሳ፤ ኤንታ ቃዳይ ሳአባ ግድዳ አሳፐ ነ ኩሸን ታና አሻ። ነ ምንጅዳ ሴራን ኤንታ ካልሳ፤ ሄ ሴራይ ኤንታ ናይታስ ግድድ፥ ኤንታ ናይታ ናይታስ ፓላሆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaw, haysa mela asape tana qosa; enta qaaday sa7aba gidida asape ne kushen tana ashsha. Ne minjida seeran enta kalsa; he seeray enta naytas gididi, enta nayta naytas palaho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ሆይ፤ እንዲህ ካሉት ሰዎች በክንድህ አድነኝ፤ ዕድል ፈንታቸው ይህችው ሕይወት ብቻ ከሆነች፣ ከዚህ ዓለም ሰዎች ታደገኝ። ከመዝገብህ ሆዳቸውን ሞላህ፤ ልጆቻቸውም ተትረፍርፎላቸዋል፤ ለልጆቻቸውም ሀብት ያከማቻሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሆይ! የሕይወታቸው ድርሻ የዚህ ዓለም ነገር ብቻ ከሆነ ሰዎች በእጅህ አድነኝ፤ ለምትወዳቸው ምግብን ስጣቸው፤ ልጆቻቸው ብዙ ይኑራቸው፤ የልጅ ልጆቻቸውም የተትረፈረፈ ምግብ እንዲኖራቸው አድርግ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ ጐይታ፥ ካብ ሰባት፥ ተስፋኦም ኣብዛ ህይወት እዚኣ ጥራሕ ካብ ዝኾነ ሰባት፥ ብኢድካ ኣድሕነኒ፤ ካብቲ ዝሰወርካዮ መዝገብካ ከብዶም ኣፅገብካ፤ ደቆምውን ብዙሓት እዮም፤ እቲ ዝተረፎም ድማ ንህፃናቶም ይሓድጉ።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እግዚኣብሄር፣ ካብ እዛ ዓለም እዚኣ፣ ግዲኦም ኣብዛ ህይወት እዚኣ ዝዀነ፣ ከብዶም ብመዝገብካ እትመልእ፣ ውሉዶም ዝበዝሑሎም፣ ተረፎም ከኣ ንሕጻውንቶም ዚሐድጉ ሰባት፣ ብኢድካ ኣድሕነኒ።