Psalms 17:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዎ እግዚኣብሄር፡ ካብቶም ኣብዛ ህይወት እዚኣ ብጽሒቶም ዘለዎም ህዝቢ ዓለም፡ ብሕቡእ መዝገብካ ድማ ከብዶም እትመልእ ህዝቢ። ቆልዑ መሊኦም ዝተረፈ ንብረቶም ንንኣሽቱ ደቆም ይገድፉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍላጻውን ላከ፥ በተናቸውም፤ መብረቆችን አበዛ አወካቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤቱ፥ ከሰዎች፥ እድል ፈንታቸው በሕይወታቸው ከሆነች ከዚህ ዓለም ሰዎች በእጅህ አድነኝ፤ ከሰወርኸው መዝገብህ ሆዳቸውን አጠገብህ፤ ልጆቻቸው ብዙ ናቸው የተረፋቸውንም ለሕፃናቶቻቸው ያተርፋሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቤቱ፥ ከሰዎች፥ እድል ፈንታቸው በሕይወታቸው ከሆነች ከዚህ ዓለም ሰዎች በእጅህ አድነኝ፥ ከሰወርኸው መዝገብህ ሆዳቸውን አጠገብህ፥ ልጆቻቸው ተትረፍርፎላቸዋል የተረፋቸውንም ለሕፃናቶቻቸው ያተርፋሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቤት መና ጎዳዉ፥ ሀዋ ማላ አሳፐ፥ ኡንቱንቱ ካጫይ ሀ ሳኣ ደኡዋ ጻላላ ግድያ አሳፐ ነ ኩሽያን ታና አሻ። ኔን ኡንቱንቶ ምንጄዳ ቦሻን ኡንቱንታ ሙራ፤ ሄ ቦሻይነ ኡንቱንቱ ናናቶ ግዲደ፥ ኡንቱንቱ ናናቱዋ ናናቶካ ፓላሆ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeet Med'inaa Godaw, hawaa mala asaappe, Unttunttu kaac'ay ha sa'aa de'uwaa s'alala gidiyaa asaappe ne kushiyan taana ashsha. Neeni unttunttoo minjjeedda boshaan unttuntta mura; he boshaynne unttunttu naanaatoo gidiide, unttunttu naanatuwaa naanatookka palaho. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abeet GODAWU! Hessa mala asatappe tana qotta; Istta qaaday ha sa7a de7o xalla gidiza asaappe ne kushen tana ashsha; ne mazgaban minjjida qixaateppe istta kalssa; istta naytas daridi tirpo; istta nayta naytaska gidi palaho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቤት ጎዳዉ! ሄሳ ማላ ኣሳታፔ ታና ቆታ፤ ኢስታ ቃዳይ ሃ ሳኣ ዴኦ ጻላ ጊዲዛ ኣሳፔ ኔ ኩሼን ታና ኣሻ፤ ኔ ማዝጋባን ሚንጂዳ ቂጻቴፔ ኢስታ ካልሳ፤ ኢስታ ናይታስ ዳሪዲ ቲርፖ፤ ኢስታ ናይታ ናይታስካ ጊዲ ፓላሆ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳዉ፥ ሀይሳ መላ አሳፐ ታና ቆሳ፤ ኤንታ ቃዳይ ሳአባ ግድዳ አሳፐ ነ ኩሸን ታና አሻ። ነ ምንጅዳ ሴራን ኤንታ ካልሳ፤ ሄ ሴራይ ኤንታ ናይታስ ግድድ፥ ኤንታ ናይታ ናይታስ ፓላሆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaw, haysa mela asape tana qosa; enta qaaday sa7aba gidida asape ne kushen tana ashsha. Ne minjida seeran enta kalsa; he seeray enta naytas gididi, enta nayta naytas palaho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ሆይ፤ እንዲህ ካሉት ሰዎች በክንድህ አድነኝ፤ ዕድል ፈንታቸው ይህችው ሕይወት ብቻ ከሆነች፣ ከዚህ ዓለም ሰዎች ታደገኝ። ከመዝገብህ ሆዳቸውን ሞላህ፤ ልጆቻቸውም ተትረፍርፎላቸዋል፤ ለልጆቻቸውም ሀብት ያከማቻሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሆይ! የሕይወታቸው ድርሻ የዚህ ዓለም ነገር ብቻ ከሆነ ሰዎች በእጅህ አድነኝ፤ ለምትወዳቸው ምግብን ስጣቸው፤ ልጆቻቸው ብዙ ይኑራቸው፤ የልጅ ልጆቻቸውም የተትረፈረፈ ምግብ እንዲኖራቸው አድርግ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ ጐይታ፥ ካብ ሰባት፥ ተስፋኦም ኣብዛ ህይወት እዚኣ ጥራሕ ካብ ዝኾነ ሰባት፥ ብኢድካ ኣድሕነኒ፤ ካብቲ ዝሰወርካዮ መዝገብካ ከብዶም ኣፅገብካ፤ ደቆምውን ብዙሓት እዮም፤ እቲ ዝተረፎም ድማ ንህፃናቶም ይሓድጉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዎ እግዚኣብሄር፣ ካብ እዛ ዓለም እዚኣ፣ ግዲኦም ኣብዛ ህይወት እዚኣ ዝዀነ፣ ከብዶም ብመዝገብካ እትመልእ፣ ውሉዶም ዝበዝሑሎም፣ ተረፎም ከኣ ንሕጻውንቶም ዚሐድጉ ሰባት፣ ብኢድካ ኣድሕነኒ። |