Psalms 15:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዓይኑ ሕሱም ሰብ ይንዕቕ፤ ነቶም ንእግዚኣብሄር ዚፈርህዎ ግና የኽብሮም እዩ። ንባዕሉ ንጉድኣት ዝምሕልን ዘይልወጥን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደዌያቸው በዛ፤ ከዚያም በኋላ ተፋጠኑ፤ በደም ማኅበራቸው አልተባበርም። ስማቸውንም በአፌ አልጠራም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኃጢአተኛ በፊቱ የተናቀ፥ እግዚአብሔርንም የሚፈሩትን የሚያከብር፥ ለባልንጀራው የሚምል የማይከዳም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኃጢአተኛ ሰው በፊቱ የተናቀ፥ ጌታን የሚፈሩትን የሚያከብር፥ ቢጎዳም የማለውን የማይከዳ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳን እጸቴዳ አሳቱዋ ካያዌ፥ ሽን ጾሳዉ ያይያ አሳቱዋ ቦንችያዌ፥ ባረ ጫቄዳዋ አያ ዴጽናካ ፖልያዌ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaan is's'etteedda asatuwaa kad'iyaawe, Shin S'oossaw yayyiyaa asatuwaa bonchchiyaawe, bare c'aak'k'eeddawaa ayaa dees'inakka poliyaawe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iita asata kadhizay, gido attiin GODAAS yayyizayta bonchchizay, ay deexxikkoka ba caaqqida qaala polizay, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢታ ኣሳታ ካዛይ፥ ጊዶ ኣቲን ጎዳስ ያዪዛይታ ቦንቺዛይ፥ ኣይ ዴጺኮካ ባ ጫቂዳ ቃላ ፖሊዛይ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኢታ አሳታ ካይ፥ ጎዳ ያይያ አሳታ ቦንቸይ፥ ቆሄትድካ ባ ጫቁዋ ፖለይ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | iita asata kadhey, Godaa yayiya asata bonchey, qohetidika ba caaquwa poley, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነውረኛ በፊቱ የተናቀ፤ እግዚአብሔርን የሚፈሩትን ግን የሚያከብር፤ ዋጋ የሚያስከፍለውም ቢሆን፣ ቃለ መሐላውን የሚጠብቅ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ክፉ ሰዎችን የሚንቅ፥ ለእግዚአብሔር የሚታዘዙትን ግን የሚያከብር፥ ምንም ያኽል ከባድ ቢሆን የገባውን ቃል ኪዳን የሚፈጽም፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክፉእ ነገር ኣብ ቅድሚኡ ዝተንዓቐ፥ ነቶም ንእግዚኣብሄር ዝፈርሑ ዘኽብር፥ ንብፃዩ ምሒሉ ዘይጠልም፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ጽዩፍ ንዑቕ ኰይኑ ዚረአዮ፣ ንፈራህቲ እግዚኣብሄር ግና ዜኽብሮም፣ ዚጐድኦ እኳ እንተ ኰነ፣ ነቲ ዝመሐለሉ ዘይልውጦ፣ |