Psalms 149:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ውዳሴ ኣምላኽ ኣብ ኣፎም፡ ክልተ ዝኣፉ ሰይፊ ድማ ኣብ ኢዶም ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በጕ​ሮ​ሮ​አ​ቸው ያመ​ሰ​ግ​ኑ​ታል፤ ሁለት አፍ ያለ​ውም ሰይፍ በእጁ ነው፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔር ምስጋና በጕሮሮአቸው ነው፤ ሁለት አፍ ያለውም ሰይፍ በእጃቸው ነው፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእግዚአብሔር ምስጋና በጉሮሮአቸው ነው፥ ሁለት አፍ ያለውም ሰይፍ በእጃቸው ነው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ዶናን ጾሳ ጋላታይ፥ ኡንቱንቱ ኩሽያንካ ላኡ ባጋ ኩሳ ማሻይ ደኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu doonaan S'oossaa galatay, unttunttu kushiyankka laa"u bagga kuussa mashshay de'o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta doonan Xoossa galatay, istta kushenkka qara giththa mashshay de7o.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ዶናን ጾሳ ጋላታይ፥ ኢስታ ኩሼንካ ቃራ ጊ ማሻይ ዴኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ዶናን ፆሳ ጋላታይ፥ ኤንታ ኩሽያን ናምኡ ባጋ ቃራ ማሽ ደኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta doonan Xoossaa galatay, enta kushiyan nam7u bagga qara mashshi de7o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአምላክ ውዳሴ በአንደበታቸው፣ ባለ ሁለት ልሳን ሰይፍም በእጃቸው ይሁን፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ ታም ሰይፍ በእጆቻቸው ይዘው እልል እያሉ እግዚአብሔርን በከፍተኛ ድምፅ ያመስግኑት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስጋና እግዚኣብሄር ኣብ ጐረሮኦም ይኹን፤ ክልተ ዝኣፉ ሰይፊ እውን ኣብ ኣእዳዎም እዩ፤
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ኣብ ኣህዛብ ሕነ ንምፍዳይ፡ ህዝብታት ከኣ ንምቕጻዕ፡ ንነገስታቶም ብሰንሰለት፡ ንኽቡራቶም ብመቚሕ ሓጺን ንምእሳር፡ ነቲ ጽሑፍ ፍርዲ ኣብኣቶም ኪፍጽምዎስ፡ ምስጋና እግዚኣብሄር ኣብ ጐረሮኦም፡ ክልተ ዝኣፉ ሰይፊውን ኣብ ኢዶም ይኹን። እዚ ንዂሎም ቅዱሳኑ ኽብሪ እዩ።