Psalms 147:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሰማይ ብደበና ዚሽፍኖ፡ ንምድሪ ዝናም ዘዳሉ፡ ኣብ ኣኽራን ሳዕሪ ዚበቍል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቃሉን ለያዕቆብ፥ ሥርዐቱንና ፍርዱንም ለእስራኤል ይናገራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰማዩን በደመናት ይሸፍናል ለምድርም ዝናብን ያዘጋጃል፤ ሣርን በተራሮች ላይ ያበቅላል፤ ለምለሙንም ለሰው ልጆች ጥቅም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰማዩን በደመናት ይሸፍናል ለምድርም ዝናብን ያዘጋጃል፥ ሣርን በተራሮች ላይ ያበቅላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሳሉዋ ሻርያ ካሜ፤ ሳአዉ እራ ቡክሴ፤ ቄሪ ደረቱዋ ቦላ ማታ ሞክሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I saluwaa shaariyaa kamee; sa'aw iraa bukissee; k'eeri deretuwaa bolla maataa mokissee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi salo shaara mayzees; sa7as ira bukisees; zumata bollaka maata mokisees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሳሎ ሻራ ማይዜስ፤ ሳኣስ ኢራ ቡኪሴስ፤ ዙማታ ቦላካ ማታ ሞኪሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ሳሉዋ ሻራ ማይዜስ፤ ቢታስ እራ እሜስ፤ ዙማታ ቦላ ማታ ዶልሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I saluwa shaara mayzees; biittas ira immees; zumata bolla maata dolisees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰማይን በደመናት የሚሸፍን እርሱ ነው፤ ለምድርም ዝናብን ይሰጣል፤ በተራሮችም ላይ ሣር ያበቅላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱ ደመናን በሰማይ ላይ ይዘረጋል፤ ለምድር ዝናብን ይሰጣል፤ ተራራዎችንም በለምለም ሣር ይሸፍናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሰማያት ብደመና የጐልብብ፤ ንምድሪ እውን ዝናብ የዳሉ፤ ኣብ እምባታት ድማ ሳዕሪ የብቍል፤ ለምለምውን ንደቂ ሰባት ጥቕሚ ይህብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ንሰማያት ብደበና ዜጐልብብ፡ ንምድሪ ዝናም ዜዳሉ፡ ናብ ኣኽራን ሳዕሪ ዜብቊል፡ |