Psalms 147:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጐይታና ዓብዪን ዓብዪ ሓይልን እዩ፣ ኣእምሮኡ ደረት የብሉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በረ​ዶ​ውን እንደ ባዘቶ ይሰ​ጣል፤ ጉሙን እንደ አመድ ይበ​ት​ነ​ዋል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታችን ታላቅ ነው፥ ኃይሉም ታላቅ ነው፥ ለጥበቡም ቍጥር የለውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታችን ታላቅ ነው፥ ኃይሉም ታላቅ ነው፥ ለጥበቡም ቍጥር ስፍር የለውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑ ጎዳይ ዎልቃማ፤ አ ዎልቃይ ዳራ፤ አ አኬካይ ልክያፐ አያዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nu Goday wolk'k'aama; Aa wolk'k'ay dara; Aa akeekay likkiyaappe aad'd'iyaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nu GODAY gita; izi keehippe wolqqama; iza erateththaas zaway deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑ ጎዳይ ጊታ፤ ኢዚ ኬሂፔ ዎልቃማ፤ ኢዛ ኤራቴስ ዛዋይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑ ጎዳይ ግታ፤ እ ዎልቃማ፤ እያ አኬካስ ዛው ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nu Goday gita; I wolqaama; iya akeekas zawi baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌታችን ታላቅ ነው፤ እጅግ ኀያልም ነው፤ ለጥበቡም ወሰን የለውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አምላካችን ታላቅና ኀያል ነው፤ ለዕውቀቱም ወሰን የለውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጐይታና ዓብዪ እዩ፤ ሓይሉውን ዓብዪ እዩ፤ ንጥበቡውን ወሰን የብሉን።
Amharic Tigrinya 2011 ጐይታና ዓብዪ እዩ፡ ሓይሉ ብርቱዕ እዩ፡ ምስትውዓሉ ወሰን የብሉን።