Psalms 140:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዎ እግዚኣብሄር፡ ካብ ኢድ ረሲኣን ኣድሕነኒ። ካብ ጨቋኒ ሓልወኒ፤ ንእግረይ ክግልብጥ ዝሓሰበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልቤን ወደ ክፉ ነገር አትመልሰው፥ ዐመፃን ከሚያደርጉ ሰዎች ጋር ለኀጢአት ምክንያት እንዳልሰጥ፤ ከምርጦቻቸውም ጋር አልተባበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤቱ፥ ከኃጢአተኞች እጅ ጠብቀኝ፥ እርምጃዬንም ሊያሰናክሉ ከመከሩ ከዓመፀኞች አድነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምላሳቸውን እንደ እባብ ሳሉ፥ ከከንፈራቸው በታች የእፉኝት መርዝ አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቤት መና ጎዳዉ፥ ኢታ አሳቱዋ ኩሽያፐ፥ ታና አሻ፤ ታ ገድያ ቃጻናዉ ቆፕያ ማካላንቻ አሳቱዋፐ ታና ናጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeet Med'inaa Godaw, iita asatuwaa kushiyaappe, taana ashsha; ta gediyaa k'as's'anaw k'oppiyaa makkalanchcha asatuwaappe taana naaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abeet GODAWU! iita asata kusheppe tana ashsha; ta toho qaxxanaas qoppiza makkallanchchatappeka tana naaga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቤት ጎዳዉ! ኢታ ኣሳታ ኩሼፔ ታና ኣሻ፤ ታ ቶሆ ቃጻናስ ቆፒዛ ማካላንቻታፔካ ታና ናጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳዉ፥ ኢታታ ኩሸፐ ታና አሻ፤ ታ ቶሁዋ ቃፃናዉ ቆፕያ ማካላንቾታፐ ታና ናጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaw, iitata kushepe tana ashsha; ta tohuwa qaxanaw qopiya makallanchotape tana naaga. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ሆይ፤ ከክፉዎች እጅ ጠብቀኝ፤ እግሮቼንም ለመጥለፍ ከሚያደቡ ዐመፀኞች ሰውረኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሆይ! ከክፉዎች ኀይል ጠብቀኝ፤ እኔን ለመጣል ከሚያቅዱ ከዐመፀኞች ሰዎች ጠብቀኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ ጐይታ፥ ካብ ኢድ ሓጥኣን ሓልወኒ፤ ካብቶም ኣካይዳይ ከሰናኽሉ ዝመኸሩ ዓመፅቲ ኣድሕነኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዎ እግዚኣብሄር፡ ካብ ኣእዳው ረሲእ ባልሃኒ፡ ካብ ዓመጸኛ ሰብ፡ ካብቶም ንስጒምተይ ኪሕንኲሉ ዚህቅኑ ሐልወኒ። |