Psalms 14:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ኣብ ወለዶ ጻድቃን ስለ ዘሎ፡ ዓብዪ ፍርሃት ኰነሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ገንዘቡን በአራጣ የማያበድር፥ በንጹሑ ላይ መማለጃን የማይቀበል። እንዲህ የሚያደርግ ለዘለዓለም አይታወክም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከከንፈራቸው በታች የእባብ መርዝ አለ፤ አፋቸው መርገምንና መራራን ተሞልቶአል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እዚያም ታላቅ ፍርሃት ይዞአቸዋል፥ አግዚአብሔር በጻድቃን ዘንድ ነውና፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ጾሳይ ጽሎ አሳቱዋና ደእያ ድራዉ፥ ኢታቱ ሄዋን ዳጋማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin S'oossay s'illo asatuwaana de'iyaa diraw, iitatuu hewan dagamana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Xoossi xillo asatara de7iza gishshas iita asati hessan dagammana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጾሲ ጺሎ ኣሳታራ ዴኢዛ ጊሻስ ኢታ ኣሳቲ ሄሳን ዳጋማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ፆሳይ ፅሎ አሳራ ደእያ ግሾ፥ ኢታ አሳት ያሻን ኮኮሮሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Xoossay xillo asaara de7iya gisho, iita asati yashshan kokoroosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባሉበት ድንጋጤ ውጧቸዋል፤ እግዚአብሔር በጻድቃን መካከል ይገኛልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር የሚገኘው ከጻድቃን ጋር ስለ ሆነ እነርሱ በፍርሃት ይሸበራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብኡ ብዓብዪ ፍርሓት የመና ፈርሑ፤ እግዚኣብሄር ኣብ ትውልዲ ፃድቃን እዩ እሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣብ ወለዶ ጻድቃን እዩ እሞ፣ እንሆ፣ ዓብዪ ፍርሃት ሒዝዎም። |