Psalms 14:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | (ንመራሒ ሙዚቃ፡ ዳዊት ዳዊት።) ዓሻ ብልቡ፡ ኣምላኽ የልቦን በለ። ብልሹዋት እዮም፣ ዘስካሕክሕ ነገር ገይሮም፣ ሰናይ ዝገብር የለን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤቱ፥ በድንኳንህ ውስጥ ማን ያድራል? በተቀደሰውም ተራራህ ማን ይኖራል? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰነፍ በልቡ። አምላክ የለም ይላል። በሥራቸው ረከሱ፥ ጐስቈሉ፤ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለመዘምራን አለቃ፥ የዳዊት መዝሙር። አላዋቂ በልቡ፦ አምላክ የለም ይላል። በሥራቸው ረከሱ፥ ጐሰቈሉ፥ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤያቱ ባረንቱ ዎዛናን፥ “ጾሳይ ባዋ” ያጊኖ። ኡንቱንቱ ደኡ ባዬዳ። ኡንቱንቱ ሸነይያዋ ኦኖ፤ ሎእያዋ ኦያ አሳይ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eeyyatuu barenttu wozanaan, «S'oossay baawa» yaagiino. Unttunttu de'uu bayeedda. Unttunttu sheneyiyaawaa ootsiino; lo"iyaawaa ootsiyaa Asay baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eeyati bantta wozinan, «Xoossi baawa» geettes; istta de7oy moorettides; istti harassiza miish ooththeettes; istta giddon lo7o ooththiza issi asikka deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤያቲ ባንታ ዎዚናን፥ «ጾሲ ባዋ» ጌቴስ፤ ኢስታ ዴኦይ ሞሬቲዴስ፤ ኢስቲ ሃራሲዛ ሚሽ ኦቴስ፤ ኢስታ ጊዶን ሎኦ ኦዛ ኢሲ ኣሲካ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤያት ባንታ ዎዛናን፥ “ፆሲ ባዋ” ያጎሶና፤ ኤንታ ደኦይ ኢትስ። ኤንቲ እፀትዳባ ኦሶና፤ ሎኦባ ኦያ አስ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eeyati banta wozanan, “Xoossi baawa” yaagosona; enta de7oy iitis. Enti ixetidaba oothosona; lo77oba oothiya asi baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሞኝ በልቡ፣ “እግዚአብሔር የለም” ይላል። ብልሹዎች ናቸው፤ ተግባራቸውም ጸያፍ ነው፤ በጎ ነገር የሚሠራ አንድም የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሞኞች በልባቸው፦ “እግዚአብሔር የለም” ይላሉ፤ እንደነዚህ ያሉት የተበላሹ ናቸው፤ አጸያፊ ድርጊቶችንም ይፈጽማሉ፤ ከእነርሱ መካከል መልካም ነገርን የሚያደርግ አንድም የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰነፍ ብልቡ “እግዚኣብሄር የለን” ይብል፤ ብስራሖም ረኸሱን ተበላሸዉን፤ ሰናይ ዝገብር ሓደ እኳ የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓሻስ ብልቡ፣ ኣምላኽ የልቦን፣ ይብል። ብልሽዋት እዮም፣ ፍንፉን ግብሪ ገበሩ፣ ሓደ እኳ ሰናይ ዚገብር የልቦን። |