Psalms 139:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እወ፡ ጸልማት ካባኻትኩም ኣይሕባእን እዩ። ለይቲ ግና ከም መዓልቲ ትበርቕ፡ ጸልማትን ብርሃንን ክልቲኡ ንዓኻ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ለድሆች ዳኝነትን ለችግረኞችም ፍርድን እንዲያደርግ ዐወቅሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጨለማ በአንተ ዘንድ አይጨልምምና፥ ሌሊትም እንደ ቀን ታበራለችና፤ እንደ ጨለማዋ እንዲሁ ብርሃንዋ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጨለማ በአንተ ዘንድ አይጨልምምና፥ ሌሊትም እንደ ቀን ታበራለችና፥ እንደ ጨለማዋ እንዲሁ ብርሃንዋ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማ ዳሩ ነዉ መና፤ ቃማይ ጋላሳዳን ፖኤ፤ አያዉ ጎፐ፥ ነዉ ማይ ፖኡዋ ማላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | d'umaa daruu new d'umenna; k'ammay gallassaadan poo'ee; ayaw gooppe, new d'umay poo'uwaa mala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | dhumay nena xeelo diggenna; omarsi nees gallassa mala poo7ees; dhumaynne poo7oy nees issi mala. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማይ ኔና ጼሎ ዲጌና፤ ኦማርሲ ኔስ ጋላሳ ማላ ፖኤስ፤ ማይኔ ፖኦይ ኔስ ኢሲ ማላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳካና ም ነዉ መና፤ ቃም ጋላሳዳ ፖኤስ፤ ነዉ ም ፖኦ መላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | sakana dhumi new dhumenna; qammi gallasada poo7ees; new dhumi poo7o mela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጨለማ የአንተን ዐይን አይዝም፤ ሌሊቱም እንደ ቀን ያበራል፤ ጨለማም ብርሃንም ለአንተ አንድ ናቸውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጨለማ እንኳ በአንተ ዘንድ አይጨልምም፤ ሌሊቱም የቀን ያኽል ያበራል፤ ስለዚህ በአንተ ዘንድ ጨለማና ብርሃን ልዩነት የላቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፀልማት ኣባኻ ኣይፅልምትን እዩሞ፥ ለይቲ እውን ከም መዓልቲ ተብርህ እያሞ፥ ከም መጠን ፀልማታ ብርሃና ኸምኡ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣኻስ ጸልማት እኳ ኣይጽልምተካን፡ ለይቲ ኸኣ ከም መዓልቲ ትበርህ፡ ጸልማት ብርሃንን ንኣኻ ሓደ እዮም። |