Psalms 135:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ተንፋስ ካብ ወሰን ምድሪ ይለዓል። ንዝናብ በርቂ ይገብር፤ ንፋስ ካብ መዝገቡ የውጽኦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብቻውን ታላላቅ ብርሃናትን የሠራ፤ ምሕረቱ ለዘለዓለም ነውና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከምድር ዳር ደመናትን ያወጣል፤ በዝናብ ጊዜ መብረቅን አደረገ፤ ነፋሳትንም ከመዛግብቱ ያወጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከምድር ዳርቻ ደመናትን ያወጣል፥ በዝናብ ጊዜ መብረቅን ያደርጋል፥ ነፋሳትንም ከመዛግብቱ ያወጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እራ ቶኮ ሻርያ ሳኣ ጋጻፐ እ ደን፤ እ እራና ዋልቃን ኪቴ፤ ባረ ምንጅያ ሳኣፐ ጫርኩዋ ከሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iraa tooko shaariyaa sa'aa gas'aappe I dentsee; I iraanna walk'k'antsaa kiittee; bare minjjiyaa sa'aappe c'arkkuwaa kessee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kareththa shaara sa7a gaxappe izi denththees; izi irara wolqqanth kiittees; ba minjji woththidasoppe carko kessi yeddees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሬ ሻራ ሳኣ ጋጻፔ ኢዚ ዴንስ፤ ኢዚ ኢራራ ዎልቃን ኪቴስ፤ ባ ሚንጂ ዎዳሶፔ ጫርኮ ኬሲ ዬዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሻራ ሳኣ ጋፃፐ ደንስ፤ ዎልአን እራራ ኪቴስ፤ ጫርኮ ባ ምንጃ ኬፈ ከሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shaara sa7aa gaxape denthees; wol7anthi irara kiittees; carko ba minja keethaafe kessees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱ ደመናትን ከምድር ዳርቻ ያስነሣል፤ መብረቅ ከዝናብ ጋር እንዲወርድ ያደርጋል፤ ነፋሳትንም ከማከማቻው ያወጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዝናብ ያዘለ ደመናን ከምድር ዳርቻ ያመጣል፤ በዝናብ ጊዜ መብረቅ እንዲኖር ያደርጋል፤ ነፋስንም ከቦታው ያወጣዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ወሰን ምድሪ ንደመናት የውፅእ፤ ብጊዜ ዝናም መብረቕ ይገብር፤ ንንፋሳትውን ካብ መዛግብቱ የውፅኦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንግመ ኻብ ወሰን ምድሪ የልዕሎ፡ ንመባርቕ ኣብ ዝናም ይገብሮ፡ ንንፋስ ካብ መዝገብ የውጽኦ። |