Psalms 135:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ባህ ዘበለ ዅሉ፡ ኣብ ሰማይን ኣብ ምድርን ኣብ ባሕርን ኣብ ኵሉ ማይ ኣይሂ ዓለምን ይገብር ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምድ​ርን በውኃ ላይ ያጸና፤ ምሕ​ረቱ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ነውና፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰማይና በምድር በባሕርና በጥልቆች ሁሉ፥ እግዚአብሔር የወደደውን ሁሉ አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሰማይና በምድር በባሕርና በጥልቆች ሁሉ፥ ጌታ የወደደውን ሁሉ አደረገ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳሉዋንካ ሳንካ፥ አባቱዋንነ ኡንቱንቱ ጪሞቱዋ ኡባ ግዶንካ፥ መና ጎዳይ ባረ ዶሴዳዋ ኡባ ኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saluwankka saankka, abbatuwaaninne unttunttu c'iimmotuwaa ubbaa giddonkka, Med'inaa Goday bare doseeddawaa ubbaa ootsee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Saloninne sa7an, abbataninne ciimmata ubbaa giddonkka GODAY ba dosidayssa ubbaa ooththees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሎኒኔ ሳኣን፥ ኣባታኒኔ ጪማታ ኡባ ጊዶንካ ጎዳይ ባ ዶሲዳይሳ ኡባ ኦስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሎን ሳአን፥ አባንነ እያ ግዶን ጎዳይ ባ ዶስዳባ ኡባ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Salon sa7an, abbaninne iya giddon Goday ba dosidaba ubbaa oothees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰማይና በምድር፣ በባሕርና በጥልቅ ሁሉ ውስጥ፣ እግዚአብሔር ደስ ያሰኘውን ሁሉ ያደርጋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሰማይና በምድር፥ በጥልቅ ባሕሮችም የወደደውን ሁሉ ያደርጋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኣብ ሰማይን ኣብ ምድርን፥ ኣብ ባሕርን ኣብ መዓሙቝን ዝደለዮ ዅሉ ገበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣብ ሰማያን ምድርን፡ ኣብ ባሕርን መዓሙቚን ዝደለዮ ዘበለ ይገብር እዩ።