Psalms 135:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ንያእቆብ ንርእሱ፡ ንእስራኤል ከኣ ርስቱ ገይሩ ሓረየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እርሱ ብቻ​ውን ታላቅ ተአ​ም​ራ​ትን ያደ​ረገ፤ ምሕ​ረቱ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ነውና፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ያዕቆብን ለራሱ፥ እስራኤልንም ለመዝገቡ መርጦታልና፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ያዕቆብን ለራሱ፥ እስራኤልንም ግዛቱ አድርጎ መርጦታልና፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ያቆባ ባረ ሁጰው፥ እስራኤልያ አሳካ ባረዉ ቡዞ ኦደ ዶሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Yaak'ooba bare huup'ew, Israa'eeliyaa asaakka barew buzo ootsiide dooreedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Yaaqoobe baas buzo ooththides; Isra7eelekka baas al7o miish histti doorides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ያቆቤ ባስ ቡዞ ኦዴስ፤ ኢስራኤሌካ ባስ ኣልኦ ሚሽ ሂስቲ ዶሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ያይቆባ ባባ፥ እስራኤለ ባዉ ቡዞ ኦድ ዶርስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Yayqooba babaa, Isra7eele baw buzo oothidi dooris.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ያዕቆብን ለራሱ፣ እስራኤልንም ውድ ንብረቱ አድርጎ መርጧልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ያዕቆብን ለራሱ፥ የእስራኤልንም ሕዝብ የግሉ አድርጎ መረጠ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር፥ ንያእቆብ ንባዕሉ፥ ንእስራኤል ከዓ ንርስቱ ሓርይዎ እዩ እሞ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ንያእቆብ ናቱ፡ ንእስራኤል ከኣ ጥሪቱ ኪኸውን ሐረዮ።