Psalms 129:8 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ዝሓልፉ ድማ፡ በረኸት እግዚኣብሄር ይመጸኩም፡ ኣይብሉን እዮም። ብስም እግዚኣብሄር ንባርኸኩም ኣሎና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም እስራኤልን ከኀጢአቱ ሁሉ ያድነዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመንገዱም የሚያልፉ። የእግዚአብሔር በረከት በእናንተ ላይ ይሁን፤ በእግዚአብሔር ስም እንመርቃችኋለን አይሉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመንገድም የሚያልፉ፦ የጌታ በረከት በእናንተ ላይ ይሁን፥ በጌታ ስም እንመርቃችኋለን አይሉም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ኦግያና አያዋንቱ፥ “መና ጎዳይ ዎልቃ እሞ” ጊና፥ ጫክያዋንቱ፥ “መና ጎዳይ አንጆ” ግያዌ ደኤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He ogiyaanna aad'd'iyaawanttu, «Med'inaa Goday wolk'k'aa immo» giina, c'akkiyaawanttu, «Med'inaa Goday anjjo» giyaawe de'enna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He ogera aadhdhizayti, «Xoossi wolqqa immo» buucizaytikka, «Xoossi anjjo» gooppetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኦጌራ ኣዛይቲ፥ «ጾሲ ዎልቃ ኢሞ» ቡጪዛይቲካ፥ «ጾሲ ኣንጆ» ጎፔቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦገራ አይሳት፥ “ጎዳይ ዎልቃ እሞ” ግን፥ ጫከይሳት “ጎድ አንጆ” ግያባይ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ogera aadheysati, “Goday wolqa immo” gin, cakeysati “Godi anjo” giyabay deenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መንገድ ዐላፊዎችም፣ “ የእግዚአብሔር በረከት በእናንተ ላይ ይሁን፤ በእግዚአብሔር ስም እንባርካችኋለን” አይበሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአጠገባቸው የሚያልፉት ሁሉ ለጽዮን ጠላቶች “እግዚአብሔር ይባርካችሁ! እኛም በእግዚአብሔር ስም እንባርካችኋለን!” አይሉአቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓለፍቲ መንገዲ ድማ፥ “በረኸት እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሌኹም ይኹን፤ ብስም እግዚኣብሄር ንባርኸኩም ኣለና” ኣይብሉን። |