Psalms 126:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣፍና ብሰሓቕ መልሓስና ድማ ብደርፊ መሊኡ። ሽዑ ኣብ ማእከል ኣህዛብ፡ እግዚኣብሄር ዓብዪ ነገር ገበረሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በማለዳ መገሥገሣችሁም ከንቱ ነው። ለወዳጆቹ እንቅልፍን በሰጠ ጊዜ፥ እናንተ የመከራን እንጀራ የምትበሉ፥ ከተቀመጣችሁበት ተነሡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜ አፋችን ደስታን፥ አንደበታችንም ሐሴትን ሞላ፤ በዚያን ጊዜ በአሕዛብ ዘንድ። እግዚአብሔር ታላቅ ነገርን አደረገላቸው ተባለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜ አፋችን በሳቅ፥ አንደበታችንም በእልልታ ተሞላ፥ በዚያን ጊዜ በአሕዛብ ዘንድ፦ ታላቅ ነገርን አደረገላቸው ተባለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ኑን ዳሮ ናሸት፥ ሚጪደ፥ ናሸቻ የ የጼዶ። ያትና፥ ሀራ ካዉተቱ ባረንቱ ግዶን፥ “ሀዋንቶ መና ጎዳይ ዎልቃማባ ኦዳ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode nuuni daro nashetti, miic'c'iide, nashshechchaa yetsaa yes's'eeddo. Yaatina, hara kawutetsatuu barenttu giddon, «Hawanttoo Med'inaa Goday wolk'k'aamabaa ootseedda» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode nu doonay miichchan kumides; nu inxarsika ufayssa mazamure yexxides; histtiin kawoteththati bantta giddon, «GODAY isttas gita miish ooththides» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኑ ዶናይ ሚቻን ኩሚዴስ፤ ኑ ኢንጻርሲካ ኡፋይሳ ማዛሙሬ ዬጺዴስ፤ ሂስቲን ካዎቴቲ ባንታ ጊዶን፥ «ጎዳይ ኢስታስ ጊታ ሚሽ ኦዴስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑ ዶናይ ሚቻን፥ ኑ እንፃርሳይ ኡፋይሳ የን ኩምስ። ሄ ዎደ ካዎተት ባንታ ግዶን፥ “ጎዳይ ኤንታዉ ግታባ ኦስ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nu doonay miichan, nu inxarsay ufaysa yethan kumis. He wode kawotethati banta giddon, “Goday entaw gitaba oothis” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ አፋችን በሣቅ፣ አንደበታችንም በእልልታ ተሞላ፤ በዚያን ጊዜም በሕዝቦች መካከል፣ “ እግዚአብሔር ታላቅ ነገር አደረገላቸው” ተባለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አፋችን በሳቅ ተሞላ፤ አንደበታችንም የደስታ መዝሙር ዘመረ፤ በዚህም ምክንያት አሕዛብ፦ “እግዚአብሔር ታላቅ ነገር አደረገላቸው” አሉን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣፍና ብደስታ፥ ኣንደበትናውን ብታሕጓስ መልአ፤ በቲ ጊዜቱይ ኣብ ኣህዛብ፥ እግዚኣብሄር ዓብዪ ነገር ገበረሎም ተብሃለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኣፍና ብሰሓቕ፡ መልሓስናውን ብእልልታ መልኤ። ሽዑ ኣህዛብ፡ ነዚኣቶም እግዚኣብሄር ዓብዪ ግብሪ ገይሩሎም፡ ተባሃሀሉ። |