Psalms 123:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ከምቲ ኣዒንቲ ባሮት ናብ ኢድ ጎይቶቶም ዝጥምታ፡ ከም ኣዒንቲ ጓል ኣብ ኢድ እመቤታ ዝጥምታ። ስለዚ ኣዒንትና ንእግዚኣብሄር ኣምላኽና ክሳዕ ዚምሕረና ይጽበያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ባይሆን ሰዎች በእኛ ላይ በተነሡ ጊዜ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ የባሪያዎች ዓይኖች ወደ ጌታቸው እጅ እንደ ሆኑ፥ የባሪያይቱም ዓይን ወደ እመቤትዋ እጅ እንደ ሆነ፥ እንዲሁ እስኪምረን ድረስ ዓይናችን ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ የአገልጋዮች ዐይኖች ወደ ጌታቸው እጅ እንደ ሆኑ፥ የአገልጋዪቱም ዐይን ወደ እመቤትዋ እጅ እንደሆነ፥ እንዲሁ እስኪምረን ድረስ ዓይናችን ወደ ጌታ አምላካችን ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቆማይ ባረ ጎዳ ኩሽያ ጼልያዋዳንነ ቆማታ ባረ ጎዳት ኩሽያ ጼልያዋዳን፥ ሄዋዳንካ እ ኑና ማራና ጋካናዉ፥ ኑ አይፊ መና ጎዳኮ፥ ኑ ጾሳኮ፥ ጼሌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'oomay bare godaa kushiyaa s'eelliyaawaadaaninne k'oomata bare godatti kushiyaa s'eelliyaawaadan, hewaadankka I nuuna maarana gakkanaw, nu ayifii Med'inaa Godaakko, nu S'oossaakko, s'eellee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ashkaray ba godaa kushe xeelliza mala, ashkarayakka ba godattey kushe xeelliza mala, nunikka izi nuna maarana gakkanaas nu GODAAKKO pude xeelloos. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሽካራይ ባ ጎዳ ኩሼ ጼሊዛ ማላ፥ ኣሽካራያካ ባ ጎዳቴይ ኩሼ ጼሊዛ ማላ፥ ኑኒካ ኢዚ ኑና ማራና ጋካናስ ኑ ጎዳኮ ፑዴ ጼሎስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አደ አይለይ ባ ጎዳ ኩሸ ፄለይሳዳ፥ ማጫ አይልያ ባ ጎዳተ ኩሸ በኤይሳዳ፥ ኔኒ ኑና ማራና ጋካናዉ፥ ኑ አይፈይ ጎዳኮ፥ ኑ ፆሳኮ ፄሌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Adde aylley ba godaa kushe xeelleysada, macca aylliya ba godate kushe be7eysada, neeni nuna maarana gakanaw, nu ayfey Godaako, nu Xoossaako xeellees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የባሪያዎች ዐይን ወደ ጌታቸው እጅ፣ የባሪያዪቱም ዐይን ወደ እመቤቷ እጅ እንደሚመለከት፣ ምሕረት እስከሚያደርግልን ድረስ፣ የእኛም ዐይኖች ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ይመለከታሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ! አገልጋዮችና ገረዶች የአሳዳሪዎቻቸውን እጅ እንደሚጠባበቁ ሁሉ እኛም እስክትምረን ድረስ የአንተን ምሕረት ለማግኘት እንጠባበቃለን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ኣዒንቲ ባሮት ናብ ኢድ ጐይታኦም ከም ዝኾና፥ ኣዒንቲ ገረድውን ናብ ኢድ እምበይተኣ ኸም ዝኾና፥ ከምኡ ኽሳዕ ዝምሕረና፥ ኣዒንትና ናብ ኣምላኽና ናብ እግዚኣብሄር እየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ከምቲ ኣዒንቲ ባሮት ናብ ኢድ ጐይታኦም፡ ከምቲ ኣዒንቲ ገረድ ናብ ኢድ እምቤታ ዚጥምታ፡ ከምኡውን ኣዒንትና፡ ንሱ ኽሳዕ ዚርሕርሓልና፡ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ይጥምታ ኣለዋ። |