Psalms 123:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ከምቲ ኣዒንቲ ባሮት ናብ ኢድ ጎይቶቶም ዝጥምታ፡ ከም ኣዒንቲ ጓል ኣብ ኢድ እመቤታ ዝጥምታ። ስለዚ ኣዒንትና ንእግዚኣብሄር ኣምላኽና ክሳዕ ዚምሕረና ይጽበያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእኛ ጋር ባይ​ሆን ሰዎች በእኛ ላይ በተ​ነሡ ጊዜ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ የባሪያዎች ዓይኖች ወደ ጌታቸው እጅ እንደ ሆኑ፥ የባሪያይቱም ዓይን ወደ እመቤትዋ እጅ እንደ ሆነ፥ እንዲሁ እስኪምረን ድረስ ዓይናችን ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ የአገልጋዮች ዐይኖች ወደ ጌታቸው እጅ እንደ ሆኑ፥ የአገልጋዪቱም ዐይን ወደ እመቤትዋ እጅ እንደሆነ፥ እንዲሁ እስኪምረን ድረስ ዓይናችን ወደ ጌታ አምላካችን ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቆማይ ባረ ጎዳ ኩሽያ ጼልያዋዳንነ ቆማታ ባረ ጎዳት ኩሽያ ጼልያዋዳን፥ ሄዋዳንካ እ ኑና ማራና ጋካናዉ፥ ኑ አይፊ መና ጎዳኮ፥ ኑ ጾሳኮ፥ ጼሌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'oomay bare godaa kushiyaa s'eelliyaawaadaaninne k'oomata bare godatti kushiyaa s'eelliyaawaadan, hewaadankka I nuuna maarana gakkanaw, nu ayifii Med'inaa Godaakko, nu S'oossaakko, s'eellee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ashkaray ba godaa kushe xeelliza mala, ashkarayakka ba godattey kushe xeelliza mala, nunikka izi nuna maarana gakkanaas nu GODAAKKO pude xeelloos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሽካራይ ባ ጎዳ ኩሼ ጼሊዛ ማላ፥ ኣሽካራያካ ባ ጎዳቴይ ኩሼ ጼሊዛ ማላ፥ ኑኒካ ኢዚ ኑና ማራና ጋካናስ ኑ ጎዳኮ ፑዴ ጼሎስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አደ አይለይ ባ ጎዳ ኩሸ ፄለይሳዳ፥ ማጫ አይልያ ባ ጎዳተ ኩሸ በኤይሳዳ፥ ኔኒ ኑና ማራና ጋካናዉ፥ ኑ አይፈይ ጎዳኮ፥ ኑ ፆሳኮ ፄሌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Adde aylley ba godaa kushe xeelleysada, macca aylliya ba godate kushe be7eysada, neeni nuna maarana gakanaw, nu ayfey Godaako, nu Xoossaako xeellees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የባሪያዎች ዐይን ወደ ጌታቸው እጅ፣ የባሪያዪቱም ዐይን ወደ እመቤቷ እጅ እንደሚመለከት፣ ምሕረት እስከሚያደርግልን ድረስ፣ የእኛም ዐይኖች ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ይመለከታሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ! አገልጋዮችና ገረዶች የአሳዳሪዎቻቸውን እጅ እንደሚጠባበቁ ሁሉ እኛም እስክትምረን ድረስ የአንተን ምሕረት ለማግኘት እንጠባበቃለን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ኣዒንቲ ባሮት ናብ ኢድ ጐይታኦም ከም ዝኾና፥ ኣዒንቲ ገረድውን ናብ ኢድ እምበይተኣ ኸም ዝኾና፥ ከምኡ ኽሳዕ ዝምሕረና፥ ኣዒንትና ናብ ኣምላኽና ናብ እግዚኣብሄር እየን።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ከምቲ ኣዒንቲ ባሮት ናብ ኢድ ጐይታኦም፡ ከምቲ ኣዒንቲ ገረድ ናብ ኢድ እምቤታ ዚጥምታ፡ ከምኡውን ኣዒንትና፡ ንሱ ኽሳዕ ዚርሕርሓልና፡ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ይጥምታ ኣለዋ።