Psalms 122:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነገድ፡ ነገዳት እግዚኣብሄር፡ ንስም እግዚኣብሄር ኬመስግኑ ናብ ምስክር እስራኤል ናብ ዝድይቡላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የባለጠጎችን ስድብና የትዕቢተኞችን ውርደት ነፍሳችን እጅግ ጠገበች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርን ስም ያመስግኑ ዘንድ፥ ለእስራኤል ምስክር ሊሆኑ የእግዚአብሔር ነገዶች ወደዚያ ይወጣሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታን ስም ያመሰግኑ ዘንድ፥ ለእስራኤል ምስክር ሊሆኑ የጌታ ነገዶች ወደዚያ ይወጣሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ አዋዩዋዳን፥ እስራኤልያ ዛራቱ፥ መና ጎዳ ጋላታናዉ ይያ ካታማይ ሀዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa awaayuwaadan, Israa'eeliyaa zaratuu, Med'inaa Godaa galatanaw yiyaa katamay hawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eeles imettida woga mala Isra7eele qommoti GODAA sunth galatanaas hee baana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌስ ኢሜቲዳ ዎጋ ማላ ኢስራኤሌ ቆሞቲ ጎዳ ሱን ጋላታናስ ሄ ባና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ኪታ ማራን እስራኤለ ዛረት፥ ጎዳ ጋላታናዉ ሄ ካታማ ዮሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa kiitaa maaran Isra7eele zareti, Godaa galatanaw he katamaa yoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለእስራኤል በተሰጠው ሥርዐት መሠረት፣ የእግዚአብሔርን ስም ለማመስገን፣ የእግዚአብሔር ነገዶች ወደዚያ ይመጣሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በትእዛዙ መሠረት ለእግዚአብሔር ምስጋና ለማቅረብ የእስራኤል ነገዶች ሁሉ የሚሰበሰቡት ወደዚህች ከተማ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስም እግዚኣብሄር ከመስግኑ፥ ንእስራኤል ምስክር ክኾኑ፥ ነገዳት እግዚኣብሄር ናብኡ ኽድይቡ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ዓሌታት፡ ናይ እግዚኣብሄር ዓሌታት፡ ከምቲ ምስክር እስራኤል ንስም እግዚኣብሄር ኪውድሱ ናብኣ ይድይቡ። |