Psalms 122:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነገድ፡ ነገዳት እግዚኣብሄር፡ ንስም እግዚኣብሄር ኬመስግኑ ናብ ምስክር እስራኤል ናብ ዝድይቡላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የባ​ለ​ጠ​ጎ​ችን ስድ​ብና የት​ዕ​ቢ​ተ​ኞ​ችን ውር​ደት ነፍ​ሳ​ችን እጅግ ጠገ​በች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርን ስም ያመስግኑ ዘንድ፥ ለእስራኤል ምስክር ሊሆኑ የእግዚአብሔር ነገዶች ወደዚያ ይወጣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታን ስም ያመሰግኑ ዘንድ፥ ለእስራኤል ምስክር ሊሆኑ የጌታ ነገዶች ወደዚያ ይወጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ አዋዩዋዳን፥ እስራኤልያ ዛራቱ፥ መና ጎዳ ጋላታናዉ ይያ ካታማይ ሀዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa awaayuwaadan, Israa'eeliyaa zaratuu, Med'inaa Godaa galatanaw yiyaa katamay hawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeles imettida woga mala Isra7eele qommoti GODAA sunth galatanaas hee baana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌስ ኢሜቲዳ ዎጋ ማላ ኢስራኤሌ ቆሞቲ ጎዳ ሱን ጋላታናስ ሄ ባና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ኪታ ማራን እስራኤለ ዛረት፥ ጎዳ ጋላታናዉ ሄ ካታማ ዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa kiitaa maaran Isra7eele zareti, Godaa galatanaw he katamaa yoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለእስራኤል በተሰጠው ሥርዐት መሠረት፣ የእግዚአብሔርን ስም ለማመስገን፣ የእግዚአብሔር ነገዶች ወደዚያ ይመጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በትእዛዙ መሠረት ለእግዚአብሔር ምስጋና ለማቅረብ የእስራኤል ነገዶች ሁሉ የሚሰበሰቡት ወደዚህች ከተማ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስም እግዚኣብሄር ከመስግኑ፥ ንእስራኤል ምስክር ክኾኑ፥ ነገዳት እግዚኣብሄር ናብኡ ኽድይቡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ዓሌታት፡ ናይ እግዚኣብሄር ዓሌታት፡ ከምቲ ምስክር እስራኤል ንስም እግዚኣብሄር ኪውድሱ ናብኣ ይድይቡ።