Psalms 12:4 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ብመልሓስና ክንስዕሮ ኢና፤ ከናፍርና ናትና እዩ፡ መን እዩ ጎይታና?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሚ​ያ​ስ​ጨ​ን​ቁ​ኝም እኔ ብና​ወጥ ደስ እን​ዳ​ይ​ላ​ቸው፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምላሳችንን እናበረታለን፤ ከንፈራችን የእኛ ነው፥ ጌታችን ማን ነው? የሚሉትን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሽንገላን ከንፈሮች ሁሉ ጌታ ያጠፋቸዋል፥ የትዕቢት ነገርን የምትናገረውን ምላስ
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ፥ “ኑን ኑ እንጻርሳን ጾናና፤ ኑ መተርሻይ ኑዋ፤ ኑ ጎዳይ ኦኔ?” ያግኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu, «Nuuni nu ins's'arssan s'oonana; nu mettershay nuwaa; nu goday oonee?» yaagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti, «Nuni nu inxarsan xoonana; nu doonay nuussa; nuus goday oonee?» geettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ፥ «ኑኒ ኑ ኢንጻርሳን ጾናና፤ ኑ ዶናይ ኑሳ፤ ኑስ ጎዳይ ኦኔ?» ጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ፥ “ኑ እንፃርሳን ኑ ፆናና፤ ኑ ዶናይ ኑሳ፤ ኑስ ጎድ ኦኔ?” ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti, “Nu inxarsan nu xoonana; nu doonay nuusa; nuus godi oonee?” yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህም፣ “በአንደበታችን እንረታለን፤ ከንፈራችን የእኛ ነው፤ ጌታችንስ ማነው?” የሚሉ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ፦ “በመናገራችን የፈለግነውን እናገኛለን፤ እንደ ፈቀድን እንናገራለን፤ ሊከለክለን የሚችል ማን ነው?” ይላሉ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ንዅላተን መቃበጠርቲ ኸናፍርን ነታ ዕቡይ ነገር እትዛረብ መልሓስን፣ ነቶም፣ ሳላ መልሓስና ንብርትዕ አሎና፣ ከናፍርና ናትና እየን፣ መን እዩኸ ጐይታና፣ ዚብሉን ኪምንቍሶም እዩ።