Psalms 12:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ንዅለን መላገጽቲ ከናፍርን ነታ ትዕቢት እትዛረብ መልሓስን ኪቘርጻ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤቱ አም​ላኬ፥ ተመ​ል​ከ​ተኝ ስማ​ኝም፤ ለሞ​ትም እን​ዳ​ያ​ን​ቀ​ላፉ ዐይ​ኖቼን አብ​ራ​ቸው። ጠላ​ቶ​ቼም አሸ​ነ​ፍ​ነው እን​ዳ​ይሉ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሽንገላን ከንፈሮች ሁሉ እግዚአብሔር ያጠፋቸዋል፥ ታላቅ ነገርን የምትናገረውን ምላስ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርስ በርሳቸው ከንቱ ነገርን ይናገራሉ፥ በሽንገላ ከንፈር ሁለት ልብ ሆነው ይናገራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቤት መና ጎዳዉ፥ ሀ ሸሌሽያ ዶና ባራ። ኦቶሩዋን ጬቀትያ እንጻርሳ ኡባ ኔን ጭጋ ኦላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeet Med'inaa Godaw, ha sheleeshshiyaa doonaa bara. Otoruwaan c'eek'ettiyaa ins's'arssaa ubbaa neeni c'igga olaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abeet GODAWU! baleththiza doona gorda; otoron haasayza inxarsata qanxxa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቤት ጎዳዉ! ባሌዛ ዶና ጎርዳ፤ ኦቶሮን ሃሳይዛ ኢንጻርሳታ ቃንጻ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አቤት ጎዳዉ፥ ጭምያ ዶና ጎርዳ፤ ኦቶሮን ጬቀትያ እንፃርሳ ተቃ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeeti Godaw, cimmiya doona gorda; otoron ceeqetiya inxarsaa teqa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሸንጋዩን ከንፈር ሁሉ፣ ነገር የምታበዛውንም ምላስ እግዚአብሔር ያጥፋ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሆይ! የሚያቈላምጡ ከንፈሮችንና የሚመኩ አንደበቶችን ዝጋ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር፥ “ነቶም ጠበርቲ ኸናፍርን፥ ነታ ዓብዪ ነገር እትናገር መልሓስን ክነቕለን እዩ፤ ከናፍርናውን ናትና እዩ፤ ጐይታናኸ መን እዩ?” እናበሉ ንዝዛረቡ ሰባት፥ ከጥፍኦም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ንዅላተን መቃበጠርቲ ኸናፍርን ነታ ዕቡይ ነገር እትዛረብ መልሓስን፣ ነቶም፣ ሳላ መልሓስና ንብርትዕ አሎና፣ ከናፍርና ናትና እየን፣ መን እዩኸ ጐይታና፣ ዚብሉን ኪምንቍሶም እዩ።