Psalms 115:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለምንታይ እዮም ኣህዛብ፡ ሕጂ ኣምላኾም ኣበይ ኣሎ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም ከራሴ ጀምሮ፥ “ሰው ሁሉ ሐሰ​ተኛ ነው” አልሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሕዛብ። አምላካቸው ወዴት ነው? አይበሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሕዛብ፦ “አምላካቸው ወዴት ነው?” ለምን ይበሉ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካዉተቱ አያዉ፥ “ኡንቱንቱ ጾሳይ ሀቃን ደኢ?” ጊኖ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kawutetsatuu ayaw, «Unttunttu S'oossay hak'an de'ii?» giinoo?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawoteththati ays, «Istta Xoossi awan dizee?» gizoo?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎቴቲ ኣይስ፥ «ኢስታ ጾሲ ኣዋን ዲዜ?» ጊዞ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አይስ ካዎተት፥ “ኤንታ ፆሳይ አዉኔ?” ያጋኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ayis kawotethati, “Enta Xoossay awunee?” yaaganee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሕዛብ፣ “አምላካቸው የት አለ?” ለምን ይበሉ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለምን አሕዛብ “አምላካቸው የት አለ?” ይበሉ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣህዛብ “ኣምላኾም ኣበይ ኣሎ?” ኣይበሉና።
Amharic Tigrinya 2011 ስለምንታይ ኣህዛብ፡ ኣበይ ደኣ ኣሎ ኣምላኾም፡ ዚብሉና?