Psalms 11:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ጻድቕ እግዚኣብሄር ንፍትሒ ይፈቱ እዩ። ቅኑዓት ገጹ ይርእዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤቱ፥ አንተ ጠብ​ቀን፥ ከዚ​ህ​ችም ትው​ልድ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ታደ​ገን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ጻድቅ ነውና፥ ጽድቅንም ይወድዳል፤ ቅንነት ግን ፊቱን ታየዋለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ጻድቅ ነውና፥ ጽድቅንም ይወድዳል፥ ቅን ሰው ፊቱን ያየዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ጽሎ ግዴዳ ድራዉ፥ ጽሎተ ዶሴ። ሱረ አሳቱ አ ስን በአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday s'illo gideedda diraw, s'illotetsaa dosee. Suure asatuu Aa sintsa be'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY xillo gidida gishshas xilloteththa ooso dosees. Suure asati iza sinth beyana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ጺሎ ጊዲዳ ጊሻስ ጺሎቴ ኦሶ ዶሴስ። ሱሬ ኣሳቲ ኢዛ ሲን ቤያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ፅሎ ግድዳ ግሾ፥ ፅሎተ ዶሴስ፤ ሱረ አሳት እያ ሶምኡዋ በአና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday xillo gidida gisho, xillotethi dosees; suure asati iya som7uwa be7ana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ጻድቅ ነውና፤ የጽድቅ ሥራም ይወድዳል፤ ቅኖችም ፊቱን ያያሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ጻድቅ ስለ ሆነ የጽድቅን ሥራ ይወዳል፤ ትክክለኛ ሥራ የሚሠራ ሰው ሁሉ ፊቱን ያያል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ፃድቕ እዩሞ፥ ፅድቂ ኸዓ ይፈቱ፤ ቅንዕና ግና ንገፁ ትሪኦ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄርሲ ጻድቕ፣ ንጽድቂ ዜፍቅር እዩ፣ ቅኑዓትውን ገጹ ኺርእይዎ እዮም እሞ፣ ኣብ ልዕሊ ረሲኣን መጽመድ ኬዝንም፣ ዕድሎት ጽዋኦም ከኣ ሓውን ዲንን ጕሁር ንፋስን ኪኸውን እዩ።