Psalms 11:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣብ ቅድስቲ ቤተ መቕደሱ፡ ዝፋን እግዚኣብሄር ኣብ ሰማይ፡ ኣዒንቱ ይጥምታ፡ ሽፋን ኣዒንቱ ንደቂ ሰብ ይፍትንኦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ምላሳችንን እናበረታለን፤ ከንፈሮቻችን የእኛ ናቸው፥ ጌታችን ማን ነው?” የሚሉትን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር በተቀደሰው መቅደሱ ነው፤ እግዚአብሔር፥ ዙፋኑ በሰማይ ነው፤ ዓይኖቹ ወደ ድሃ ይመለከታሉ፥ ቅንድቦቹም የሰው ልጆችን ይመረምራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ በተቀደሰው መቅደሱ ነው፥ ጌታ፥ ዙፋኑ በሰማይ ነው፥ ዐይኖቹ ይመለከታሉ፥ ቅንድቦቹም የሰው ልጆችን ይመረምራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ባረ ጌሻ ሳኣን ደኤ፤ ባረ ሳሉዋ ካዉተ አራታን፥ መና ጎዳይ አሳ ጼሌ፤ ጾሳ አይፊ አሳ ብዴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday bare Geeshsha sa'aan de'ee; bare saluwaa kawutetsaa araatan, Med'inaa Goday asaa s'eellee; S'oossaa ayifii asaa biddee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY ba geeshsha Keeththan dees; salon ba araatan uttidi asaa be7ees; iza ayfeti asaa pilggi xeelleettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ባ ጌሻ ኬን ዴስ፤ ሳሎን ባ ኣራታን ኡቲዲ ኣሳ ቤኤስ፤ ኢዛ ኣይፌቲ ኣሳ ፒልጊ ጼሌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ባ ጌሻ በሳን ደኤስ፤ ሳሎን ባ አራታን ኡትድ አሳ ፄሌስ፤ ጎዳ አይፈይ አሳ ፕልጌስ፤ ዎቼስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday ba geeshsha bessan de7ees; salon ba araatan uttidi asaa xeellees; Godaa ayfey asaa pilgees; wochees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር በተቀደሰ መቅደሱ አለ፤ የእግዚአብሔር ዙፋን በሰማይ ነው። ዐይኖቹ ሰዎችን ይመለከታሉ፤ ቅንድቦቹም የሰው ልጆችን ይመረምራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በተቀደሰ መቅደሱ ነው፤ ዙፋኑም በሰማይ ነው፤ የሰውን ልጆች ይመለከታል። አተኲሮም በማየት ዐይኖቹም ይመረምሩአቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣብ ቅዱስ መቕደሱ እዩ፤ እግዚኣብሄር ዙፋኑ ኣብ ሰማይ እዩ፤ ኣዒንቱ ናብ ድኻ ይጥምታ፤ ቀራንብቱውን ንደቂ ሰብ ይምርምራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣብ ቅድስቲ መቕደሱ እዩ፣ ዝፋን እግዚኣብሄር ኣብ ሰማያት እዩ፣ ኣዒንቱ ይጥምታ፣ ቈላሕታኡ ንደቂ ሰብ ይዕዘባኦም አለዋ። |