Psalms 11:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ እኩያት ቀስቲኦም ይስሕቡ፡ ፍላጻኦም ኣብ ገመድ የዳልዉ፡ ንቕኑዓት ልቢ ብሕቡእ ክወቕዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስ በርሳቸው ከንቱ ነገርን ይናገራሉ፤ በሽንገላ ከንፈር ሁለት ልብ ሆነው ይናገራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኃጢአተኞች እነሆ ቀስታቸውን ገትረዋልና፥ ፍላጻቸውንም በአውታር አዘጋጅተዋልና፥ ልበ ቅኖችን በስውር ይነድፉ ዘንድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ ክፉዎች ቀስታቸውን ገትረዋልና፥ ፍላጻቸውንም በአውታር አዘጋጅተዋልና፥ ልበ ቅኖችን በስውር ይነድፉ ዘንድ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄኮ ናጋራንቻቱ፥ ዎዛና ጌሻቱዋ ማን ጫዳናዉ፥ ባረንቱ ዎንዳፍያ ባቀ ቦላን ፖ ቶሊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hekko nagaranchchatuu, wozanaa geeshshatuwaa d'uman c'addanaw, barenttu wonddaafiyaa bak'etsaa bollan pootsaa toliino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nagaranchchati wozina geeshshata dhuman caddanaas bantta wondafe dafi oykkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናጋራንቻቲ ዎዚና ጌሻታ ማን ጫዳናስ ባንታ ዎንዳፌ ዳፊ ኦይኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናጋራንቾት ፅሎታ ማን ጫዳናዉ፥ ባንታ ዶንግያ ዋፅድ ኡትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nagaranchoti xillota dhuman caddanaw, banta dongiya waaxidi uttidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም ለምን እንዲህ ትሉኛላችሁ? “ክፉዎች፣ እነሆ፤ ቀስታቸውን ገትረዋል፤ የቅኑን ሰው ልብ በጨለማ ለመንደፍ፣ ፍላጻቸውን በአውታሩ ላይ ደግነዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኃጢአተኞች በጨለማ አድብተው ልበቅኖችን ለመግደል ቀስታቸውን ገትረዋል፤ ፍላጻቸውንም በአውታር አዘጋጅተዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንቕኑዓት ልቢ ብስውር ምእንቲ ኽወግእዎም፥ እንሆ ኽፉኣት ሰባት ቀስቶም ገቲሮም፥ ንፍላፃኦምውን ኣብ መንትግ ኣዳልዮም ኣለዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንቕኑዓት ልቢ ብጸልማት ምእንቲ ኺውርውሩሎም፣ እንሆ፣ ረሲኣን ቀስቶም ይግትሩ፣ ንፍላጻኦም ኣብ መንትግ የዝግብዎ። |