Psalms 106:43 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዙሕ ግዜ ኣድሓኖም። ንሳቶም ግና ብምኽሮም የላገጽዎን ብበደልኦም ትሕት ኢሎምን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህን የሚጠብቅ ጥበበኛ ማን ነው? እግዚአብሔር ይቅር ባይ እንደ ሆነ ያውቃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብዙ ጊዜ አዳናቸው፤ ነገር ግን በምክራቸው አስመረሩት፥ በኃጢአታቸውም ተዋረዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብዙ ጊዜ አዳናቸው፥ እነርሱ ግን በምክራቸው አስመረሩት፥ በስሕተታቸውም ተዋረዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ኡንቱንታ ዳሮ ገደ አሼዳ፤ ሽን ኡንቱንቱ ማካላዉ ዳንጭ ደንዴድኖ፤ ባረንቱ ናጋራ ጋሱዋን ዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I unttuntta daro gede ashsheedda; shin unttunttu makkalaw danc'c'i denddeeddino; barenttu nagaraa gaasuwaan d'ayeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi istta daroto ashshides; gido attiin istta makkallas gixxi kezida; bantta nagara gaason dhayda. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኢስታ ዳሮቶ ኣሺዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስታ ማካላስ ጊጺ ኬዚዳ፤ ባንታ ናጋራ ጋሶን ይዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ኤንታ ዳሮ ዎደ አሽስ፤ ሽን ኤንቲ ባንታ ማካላ አጎና እፅዶሶና፤ ባንታ ናጋራ ጋሶን ይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I enta daro wode ashshis; shin enti banta makalla aggonna ixidosona; banta nagaraa gaason dhayidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱ ብዙ ጊዜ ታደጋቸው፤ እነርሱ ግን ዐመፃን የሙጥኝ አሉ፤ በኀጢአታቸውም ተዋረዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ብዙ ጊዜ ሕዝቡን ታድጎአቸዋል፤ እነርሱ ግን በእርሱ ላይ ማመፅን መረጡ፤ ስለዚህ ኃጢአታቸው ለውድቀታቸው ምክንያት ሆነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ንህዝቡ ብዙሕ ጊዜ ኣድሓኖም፤ ንሳቶም ግና ብምኽሮም ኣቘጥዕዎ፤ ብሓጢኣቶም ከዓ ተዋረዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዙሕ ጊዜ ኣናገፎም፡ ንሳቶም ግና ብምኽሮም ዐለዉ፡ ብኣበሳኦምውን ተዋረዱ። |