Psalms 105:11 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምዚ ድማ በሎ፦ ምድሪ ከነኣን፡ ዕጫ ርስትኻ ክህበካ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያሳ​ደ​ዱ​አ​ቸ​ው​ንም ውኃ ደፈ​ና​ቸው፥ ከእ​ነ​ር​ሱም አንድ ስንኳ አል​ቀ​ረም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም አለ። ለአንተ የከነዓንን ምድር የርስታችሁን ገመድ እሰጣለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም አለ፦ ለአንተ የከነዓንን ምድር የተመደበላችሁን ርስታችሁን እሰጣለሁ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ነዉ ካናነ ቢታ እማና፤ እ ነ ዘረቶ ላታ ግዳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawaadan yaageedda; «New Kanaane biittaa immana; I ne zeretsatoo laata gidana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka, «Nees Kanaane biittaa immana; izikka ne zereththatas laata gidana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ፥ «ኔስ ካናኔ ቢታ ኢማና፤ ኢዚካ ኔ ዜሬታስ ላታ ጊዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ፥ “ካናነ ቢታ ነዉ እማና፤ እ ነ ኮቻ ጋክዳ ላታ ግዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I, “Kanaane biitta new immana; I ne kochaa gakida laata gidana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም አለ፤ “የርስትህ ድርሻ አድርጌ፣ የከነዓንን ምድር እሰጥሃለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ቃል ኪዳን “የከነዓንን ምድር እሰጥሃለሁ፤ ለአንተም የተመደበ ርስት ይሆናል” የሚል ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ድማ በለ፦ “ንኣኻ ምድሪ ከነዓን፥ ብፅሒት ርስትኻትኩም ክትኮነኩም ክህብ እየ።”