Psalms 105:11 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምዚ ድማ በሎ፦ ምድሪ ከነኣን፡ ዕጫ ርስትኻ ክህበካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያሳደዱአቸውንም ውኃ ደፈናቸው፥ ከእነርሱም አንድ ስንኳ አልቀረም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም አለ። ለአንተ የከነዓንን ምድር የርስታችሁን ገመድ እሰጣለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም አለ፦ ለአንተ የከነዓንን ምድር የተመደበላችሁን ርስታችሁን እሰጣለሁ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ነዉ ካናነ ቢታ እማና፤ እ ነ ዘረቶ ላታ ግዳና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaadan yaageedda; «New Kanaane biittaa immana; I ne zeretsatoo laata gidana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka, «Nees Kanaane biittaa immana; izikka ne zereththatas laata gidana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ፥ «ኔስ ካናኔ ቢታ ኢማና፤ ኢዚካ ኔ ዜሬታስ ላታ ጊዳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ፥ “ካናነ ቢታ ነዉ እማና፤ እ ነ ኮቻ ጋክዳ ላታ ግዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I, “Kanaane biitta new immana; I ne kochaa gakida laata gidana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም አለ፤ “የርስትህ ድርሻ አድርጌ፣ የከነዓንን ምድር እሰጥሃለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ቃል ኪዳን “የከነዓንን ምድር እሰጥሃለሁ፤ ለአንተም የተመደበ ርስት ይሆናል” የሚል ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ በለ፦ “ንኣኻ ምድሪ ከነዓን፥ ብፅሒት ርስትኻትኩም ክትኮነኩም ክህብ እየ።” |