Psalms 102:22 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝብታትን መንግስታትን ንእግዚኣብሄር ኬገልግልዎ ምስ ተኣከቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍጥረቶቹ ሁሉ በግዛቱ ስፍራ ሁሉ፥ እግዚአብሔርን ያመሰግኑታል። ነፍሴ እግዚአብሔርን ታመሰግነዋለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሕዛብ በአንድነት በተሰበሰቡ ጊዜ መንግሥታትም ለእግዚአብሔር ይገዙ ዘንድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታን ስም በጽዮን ምስጋናውንም በኢየሩሳሌም ይናገሩ ዘንድ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይነ ካዉተይ እትፐ ሺቂደ፥ መና ጎዳዉ ሄ ዎደ ጎይናና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asaynne kawutetsay ittippe shiik'iide, Med'inaa Godaw he wode goyinnana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Deretinne kawoti issife shiiqidi GODAAS he wode goynnana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዴሬቲኔ ካዎቲ ኢሲፌ ሺቂዲ ጎዳስ ሄ ዎዴ ጎይናና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ደረይነ ካዎተይ ሺቅድ፥ ጎዳስ ሄ ዎደ ጎይናና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dereynne kawotethay shiiqidi, Godaas he wode goyinnana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም፣ ሕዝቦችና መንግሥታት፣ እግዚአብሔርን ለማምለክ በአንድነት ሲሰበሰቡ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም የሚሆነው ሕዝቦችና መንግሥታት በአንድነት ተሰብስበው ለእግዚአብሔር በሚሰግዱበት ጊዜ ነው። |