Psalms 102:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጸሎት ድኻታት የኽብሮ እምበር ንጸሎቶም ኣይንዕቕን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይቅ​ር​ታው ግን ከዘ​ለ​ዓ​ለም እስከ ዘለ​ዓ​ለም በሚ​ፈ​ሩት ላይ፥ ጽድ​ቁም በልጅ ልጆች ላይ ነው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ችግረኞች ጸሎት ተመለከተ፥ ልመናቸውንም አልናቀም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ጽዮንን ይሠራታልና፥ በክብሩም ይገለጣልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ፑቴሳቱዋ ዎሳ ስሳና፤ ኡንቱንቱ ዋሱዋ ካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I puteesatuwaa woosaa sisana; unttunttu waasuwaa kad'enna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi hiyeesata woosaa siyana; istta shoobbeka kadhenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ሂዬሳታ ዎሳ ሲያና፤ ኢስታ ሾቤካ ካና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ማንቆታ ዎሳ ስአና፤ ኤንታ ኦይሻ ካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I manqota woosa si7ana; enta oysha kadhenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱ ወደ ችግረኞች ጸሎት ይመለከታል፤ ልመናቸውንም አይንቅም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የድኾችን ጸሎት ይሰማል፤ ልመናቸውንም አይንቅም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ናብ ፀሎት ፅጉማት ተመልከተ፤ ልመናኦምውን ኣይነዓቐን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ጸሎት ሽጉራት ኬቕልብ፡ ንጸሎቶምውን ኣይኪንዕቕን እዩ እሞ፡