Psalms 10:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እኩይ ብትዕቢት ገጹ ንኣምላኽ ኣይደልዮን እዩ፣ ኣምላኽ ኣብ ኵሉ ሓሳባቱ ኣይኰነን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በቤተ መቅ​ደሱ ነው፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዙፋኑ በሰ​ማይ ነው፤ ዐይ​ኖ​ቹም ወደ ድሃ ይመ​ለ​ከ​ታሉ፤ ቅን​ድ​ቦ​ቹም የሰው ልጆ​ችን ይመ​ረ​ም​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኃጢአተኛ እግዚአብሔርን አበሳጨው፥ እንደ ቍጣውም ብዛት አይመራመረውም በእርሱ ፊት እግዚአብሔር የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ክፉ በትዕቢቱ ጌታን አይፈልገውም፥ በሐሳቡ በሙሉ እግዚአብሔር የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢታይ ባረ ኦቶሩዋን ጾሳ ኮየና፤ ባረ ቆፋ ኡባንካ ጾሳ አይነ ኮየና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iitay bare otoruwaan S'oossaa koyenna; bare k'ofa ubbankka S'oossaa ayinne koyenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iita asi otoreteththan Xoossa koyenna; iza qofa ubbaan Xoossi deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢታ ኣሲ ኦቶሬቴን ጾሳ ኮዬና፤ ኢዛ ቆፋ ኡባን ጾሲ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኢታት ባንታ ኦቶሩዋን ፆሳ ኮዮኮና፤ ባንታ ቆፋን ፆሳስ በሰ እሞኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iitati banta otoruwan Xoossaa koyokona; banta qofan Xoossas besse immokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ክፉ ሰው ከትዕቢቱ የተነሣ እግዚአብሔርን አይፈልግም፤ በሐሳቡም ሁሉ አምላክ የለም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ክፉዎች ስለ እግዚአብሔር ግድ የላቸውም በትዕቢታቸውም እግዚአብሔር የለም ብለው ያስባሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓጢኣተኛ ንእግዚኣብሄር ኣቘጥዖ፤ ከም ብዝሒ ቝጥዓኡውን ኣይመራመሮን፤ ኣብ ቅድሚኡ ኸዓ እግዚኣብሄር የለን።
Amharic Tigrinya 2011 ኵሉ ሓሳባት እቲ ረሲእ፣ ኣምላኽ የልቦን እዩ፣ ብትዕቢቱ ኸኣ፣ ኣይምርምርን እዩ፣ ይብል አሎ።