Proverbs 9:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፍርሃት እግዚኣብሄር መጀመርታ ጥበብ እዩ፣ ፍልጠት ቅዱስ ድማ ምስትውዓል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፤ የቅዱሳንም ምክር ዕውቀት ነው፥ ሕግንም ማወቅ ለልብ ደግ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፤ ቅዱሱንም ማወቅ ማስተዋል ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጥበብ መጀመሪያ ጌታን መፍራት ነው፥ ቅዱሱንም ማወቅ ማስተዋል ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አዳ ኤራተዉ ዶመይ መና ጎዳዉ ያይያዋ፤ ጌሻ ጾሳ ኤርያዌ አኬክያዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aad'd'eeda eratetsaw doometsay Med'inaa Godaw yayyiyaawaa; Geeshsha S'oossaa eriyaawe akeekiyaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aadho erateththas koyroy GODAAS yashshateththa; Geeshshaza eroykka akeeka.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣ ኤራቴስ ኮይሮይ ጎዳስ ያሻቴ፤ ጌሻዛ ኤሮይካ ኣኬካ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳስ ያሽ ጭንጫተስ ዶመ፥ ጌሻ ጎዳ ኤሮይ አኬካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaas yashshi cincatethas doomethi, Geeshsha Godaa eroy akeeka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፤ ቅዱሱንም ማወቅ ማስተዋል ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርን መፍራት የጥበብ መጀመሪያ ነው፤ ቅዱሱንም ማወቅ ማስተዋል ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናይ ጥበብ መጀመርታ ንእግዚኣብሄር ምፍራሕ እዩ፤ ነቲ ቕዱስ ምፍላጥውን ምስትውዓል እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 መጀመርያ ጥበብ ንእግዚኣብሄር ምፍራእ እዩ፡ ነቲ ቅዱስ ምፍላጥ ከኣ ምስትውዓል እዩ።