Proverbs 8:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዚሰምዓኒ፡ መዓልታዊ ኣብ ደጌታተይ ዚሕሉ፡ ኣብ ልዳት ማዕጾታተይ ዚጽበ ሰብ ብጹእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሚሰማኝ ሰው ብፁዕ ነው፥ መንገዴን የሚጠብቅ ብፁዕ ነው፥ ዕለት ዕለት በቤቴ መግቢያ የሚተጋ፥ የደጄንም መድረክ የሚጠብቅ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሚሰማኝ ሰው ምስጉን ነው ዕለት ዕለት በቤቴ መግቢያ የሚተጋ፥ የደጄንም መድረክ የሚጠብቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሚሰማኝ ሰው ምስጉን ነው ዕለት ዕለት በቤቴ መግቢያ የሚተጋ፥ የደጄንም መድረክ የሚጠብቅ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታና ስስያ ኡራይ፥ ሀች ሀች ታ ፐንገን ቤትያ ኡራይ፥ ታ ጎለ ገልያሳንካ ናግያ ኡራይ አንጀቴዳዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taana sisiyaa uray, hachchi hachchi ta penggen beettiyaa uray, ta golle geliyaasankka naagiyaa uray anjjetteedawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani yootizayssa siyiza asi, hach hach ta pengen beettiza asi, taso gelizasonkka naagiza asi anjjettidaade.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ዮቲዛይሳ ሲዪዛ ኣሲ፥ ሃች ሃች ታ ፔንጌን ቤቲዛ ኣሲ፥ ታሶ ጌሊዛሶንካ ናጊዛ ኣሲ ኣንጄቲዳዴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ኦድዳባ ስእያ ኡራይ፥ ጋላስ ጋላስ ታ ፐንግያን በንትያ ኡራይ፥ ታ ፐንግያን ናግያ ኡራይ አንጀትዳይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani odidaba si7iya uray, gallas gallas ta pengiyan bentiya uray, ta pengiyan naagiya uray anjetidaysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በየዕለቱ ደጃፌ ላይ የሚጠብቅ፣ በበራፌ ላይ የሚጠባበቅ፣ የሚያዳምጠኝ ሰው ቡሩክ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔን የሚያዳምጥ፥ በየቀኑ በደጃፌ ላይ ተግቶ የሚገኝ፥ በቤቴ መግቢያ አጠገብ የሚጠባበቀኝ ሰው የተባረከ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኣብ ልዳት ደገታተይ በብመዓልቱ፥ ኣብ በርታተይ እናተፀበየ፥ ንኣይ ዝሰምዕ ሰብ ብፁእ እዩ፤
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣብ ልዳት ደጌታተይ እናተጸበየ ብዕለቱ ደገይ እናጸንዔ፡ ዚሰምዓኒ ሰብ ብጹእ እዩ።