Proverbs 7:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብኡብኡ ከም ብዕራይ ናብ ምሕራድ፡ ወይ ከም ዓሻ ነተን በትሪ ኬቕንዕ ደድሕሪኣ ይጐዪ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱ አንገቱን ደፍቶ ይከተላታል፥ ለመታረድ እንደሚነዳ በሬ፥ ወደ እስራት እንደሚሄድ ውሻ፥ ሆዱ እንደ ተወጋ ዋሊያ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱ እንዲህ ስቶ ይከተላታል፥ በሬ ለመታረድ እንዲነዳ፥ ውሻም ወደ እስራት እንዲሄድ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱ እንዲህ ስቶ ይከተላታል፥ በሬ ለመታረድ እንደሚነዳ፥ አጋዘን ቸኩሎ ወደ ወጥመድ እንደሚገባ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ኤለካ እ እዞ ካሊደ፥ ብ አጌዳ። ቦራይ ሹክያሳ ላገትያዋዳን፥ ጋራይ ኤሌሊደ ጲርያን ገልያዋዳን፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, ellekka I izo kaalliide, bi aggeeda. Booray shukkiyaasaa laagettiyaawaadan, gaaray elleelliide p'iriyaan geliyaawaadan, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shukas laagetti biza boora mala, woximaden oykettana biza cofosho mala heerakka aamusontta izo kaallidi bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሹካስ ላጌቲ ቢዛ ቦራ ማላ፥ ዎጺማዴን ኦይኬታና ቢዛ ጮፎሾ ማላ ሄራካ ኣሙሶንታ ኢዞ ካሊዲ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቦር ሹከታናዉ በይሳዳ፥ ጋር ኤሶትድ ፅሄን ገለይሳዳ፥ እ እዮ ካልድ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Boori shukettanaw beysada, gaari eesotidi xihen geleysada, I iyo kaallidi bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለዕርድ እንደሚነዳ በሬ፣ ወደ ወጥመድ እንደሚገባ አጋዘን፣ ሳያንገራግር ተከተላት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሬ ወደሚታረድበት ስፍራ እንደሚነዳ፥ አጋዘንም ቸኲሎ ወደ ወጥመድ እንደሚገባ፥ ወዲያውኑ እርስዋን ተከትሎ ሄደ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ናብ ማሕረዲ ዝኹብኰብ ብዕራይ፥ ከምቲ ናብ ማእሰር ዝኸይድ ከልቢ፥ ከምቲ ፍላፃ ንኸብዱ ኽሳዕ ዝስንጥቖ፥ ብመፃወድያ ዝተሓዝ ሜዳቝ፥ ከምቲ ይጠፍእ ከም ዘሎ እንተይፈለጠ፥ ናብ መፈንጠር ዝህወኽ ዒፍ ኮይኑ፥ ሽዑ ንሽዑ ሰዓባ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ናብ ማሕረዲ ዚኹብኩብ ብዕራይ፡ ከምቲ ዓሻ፡ ፍላጻ ንኸብዱ ኽሳዕ ዚስንጥቖ፡ ብቕጽዓት ዚእሰር፡ ከምቲ ንጥፍኣት ነፍሱ ምዃኑ ኸይፈለጠ፡ ናብ መጻወድያ ዚሽብብ ዑፍ ኮይኑ ብኡብኡ ሰዐባ። |