Proverbs 6:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ምስ ሰበይቲ ዚዝሙ ግና ምስትውዓል ይጐድሎ። እዚ ዝገብር ነፍሱ የጥፍኣ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አመንዝራ ግን በአእምሮው ጉድለት፥ ነፍሱ የሚጠፋበትን ጥፋት ይሠራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሴት ጋር የሚያመነዝር ግን አእምሮው የጐደለ ነው፤ እንዲሁም የሚያደርግ ነፍሱን ያጠፋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሴት ጋር የሚያመነዝር ግን አእምሮ የጐደለው ነው፥ እንዲሁም የሚያደርግ ነፍሱን ያጠፋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ዎሹምያ አሳይ ዎዛና ፓጫ፤ ሄ ኡራይ ባረ ሸምፑዋ ባይዜ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin woshumiyaa Asay wozana pac'a; he uray bare shemppuwaa bayzzee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Layma laymatiza asas wozinay pace; hessaadey barkka ba shemppo dhayssees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላይማ ላይማቲዛ ኣሳስ ዎዚናይ ፓጬ፤ ሄሳዴይ ባርካ ባ ሼምፖ ይሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ማጫሳራ ላይማትያ አስ ዎዛን ባይና አስ፤ ሄ ኡራይ ባ ሸምፑዋ ይሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin maccasara laymatiya asi wozani bayna asi; he uray ba shempuwa dhaysees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሚያመነዝር ሰው ግን ማመዛዘን ይጐድለዋል፤ እንዲህ የሚያደርግ ሁሉ ራሱን ያጠፋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የምንዝር ተግባር የሚፈጽም ሰው ግን ማስተዋል የጐደለው ነው፤ ሕይወቱንም በከንቱ ያጠፋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ምስ ሰበይቲ እማቱ ዘመንዝር ግና ኣእምሮ ዝጐደሎ እዩ፤ ከምኡ ዝገብርውን ንህይወቱ እዩ ዘጥፍኣ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ምስ ሰበይቲ ዝምንዝር ግና ልቢ የብሉን፡ ንነፍሱ ኼጥፍኣ ዚደሊ እዩ ኸምዚ ዚገብር። |