Proverbs 29:11 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓሻ ንዅሉ ኣእምሮኡ ይዛረብ፡ ለባም ግና ክሳዕ ድሕሪኡ ይሕልዎ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰነፍ ሰው ቍጣውን ሁሉ ያወጣል፤ ጠቢብ ግን በውስጡ ያስቀረዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሞኝ ሰው ቁጣውን ሁሉያለችግር ያወጣል፥ ጠቢብ ግን በውስጡ ያስቀረዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቦዛ አሳይ ባረ ሀንቁዋ የድ በሴ፤ ሽን አዳ ኤራ አሳይ ባረ ሀንቁዋ ምቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Booza Asay bare hank'k'uwaa yeddi bessee; shin aad'd'eeda era Asay bare hank'k'uwaa mittee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eeya asi zaway baynda hanqeettes; gido attiin aadho eranchchay ba hanqo mittees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤያ ኣሲ ዛዋይ ባይንዳ ሃንቄቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኣ ኤራንቻይ ባ ሃንቆ ሚቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤያ አስ ባ ሀንቁዋ የድ በሴስ፤ ሽን ጭንጫ አስ ባና ሃሬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eeya asi ba hanquwa yeddi bessees; shin cinca asi bana haarees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተላላ ሰው ቍጣውን ያለ ገደብ ይለቅቀዋል፤ ጠቢብ ሰው ግን ራሱን ይቈጣጠራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሞኝ ሰው የቊጣ ስሜቱን ይገልጣል፤ ጥበበኛ ሰው ግን ቊጣውን በትዕግሥት ይገታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰነፍ ሰብ ንዅሉ ዅራኡ የውፅኦ፤ ጠቢብ ግና ይዓግቶ፤ የህድኦውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓሻ ንዂሉ ዂራኡ ይድርጒሖ፡ ጥበበኛ ግና ይዐግቶ የህድኦውን። |