Proverbs 28:7 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጊ ዚሕሉ ለባም ወዲ እዩ፣ ብጻይ ናዕበኛታት ግና ንኣቦኡ የሕፍር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕግን የሚጠብቅ አስተዋይ ልጅ ነው፤ ምናምንቴዎችን የሚከተል ግን አባቱን ያሳፍራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕግን የሚጠብቅ አስተዋይ ልጅ ነው፥ ራሳቸውን የማይቆጣጠሩትን የሚከተል ግን አባቱን ያሳፍራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህግያ ናግያ ዎዳላይ አኬካንቻ። ሽን ፓና ሹፉሮቱዋና ዙፐትያዌ ባረ አዉዋ ዬላዬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Higgiyaa naagiyaa wodallay akeekanchcha. Shin patsenna shufurotuwaanna zuppetiyaawe bare aawuwaa yeellayee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wogaa naagiza nay akeekanchcha; gido attiin ganjamatara zuppetizay ba aawa yeellasees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎጋ ናጊዛ ናይ ኣኬካንቻ፤ ጊዶ ኣቲን ጋንጃማታራ ዙፔቲዛይ ባ ኣዋ ዬላሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህገ ናግያ ናአይ አኬካ ናአ፤ ሽን ፓና አሳራ ሄመተይ ባ አዋ ዬላዬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Higge naagiya na7ay akeeka na7a; shin pathonna asara hemetey ba aawa yeellayees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕግን የሚጠብቅ አስተዋይ ልጅ ነው፤ ከሆዳሞች ጋር ጓደኛ የሚሆን ግን አባቱን ያዋርዳል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕግን የሚያከብር ልጅ ጥበበኛ ነው፤ ከማይረቡ ወስላቶች ጋር ወዳጅ የሚሆን ልጅ ግን አባቱን ያሳፍራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሕጊ ዝሕልዎ፥ መስተውዓሊ ውሉድ እዩ፤ ምስ ዘይረብሕ ዝተዓራረኽ ግና ነቦኡ የሕፍሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሕጊ ዚሕልዎስ ኣስተውዓሊ ውሉድ እዩ፡ ምስ ሓሻሻት ዚመሐዞ ግና ነቦኡ የሕፍሮ።