Proverbs 24:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣይትበል፡ ከምቲ ንሱ ዝገበረለይ ክገብሮ እየ፡ ነቲ ሰብኣይ ከከም ግብሩ ክፈድዮ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ ከሰው ሁሉ ይልቅ ሰነፍ ነኝና፥ የሰውም ማስተዋል በእኔ ላይ አልነበረምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዳደረገብኝ እንዲሁ አደርግበታለሁ፥ እንደ ሥራውም እመልስበታለሁ አትበል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዳደረገብኝ እንዲሁ አደርግበታለሁ፥ እንደ ሥራውም እበቀለዋለሁ አትበል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እ ታዉ ኦዳዋዳን፥ ታን አዉ ኦና፤ ታን አዉ አ ኦሱዋ ኩሽያ ዛራና” ያጎፓ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «I taw ootseeddawaadan, taani aw ootsana; taani aw Aa oosuwaa kushiyaa zaarana» yaagoppa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi taas ooththida mala tani izas ooththana; «Tani izas iza ooso kushe zaarana» gooppa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ታስ ኦዳ ማላ ታኒ ኢዛስ ኦና፤ «ታኒ ኢዛስ ኢዛ ኦሶ ኩሼ ዛራና» ጎፓ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እ ታዉ ኦዳይሳዳ ታ እያዉ ኦና፤ ታ እያዉ ኩሸ ዛራና” ያጎፓ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “I taw oothidaysada ta iyaw oothana; ta iyaw kushe zaarana” yaagopa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በእኔ ላይ እንደ ሠራብኝ እሠራለታለሁ፤ ስለ አድራጎቱም የእጁን እመልስለታለሁ” አትበል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሰው ክፉ ነገር በሚያደርግብኝ መጠን እኔም ክፉ ነገር አደርግበታለሁ! የበቀል ብድራቴንም እመልሳለሁ!” አትበል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ከምታ ዝገበረኒ ኽገብሮ፥ ከም ግብሩውን ክፈድዮ እየ” ኣይትበል።
Amharic Tigrinya 2011 ከምታ ዝገበረኒ ኽገብሮ፡ ንሰብ ከም ግብሩ ኽፈድዮ እየ፡ ኣይትበል።