Proverbs 24:2 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ልቦም ብልሽውና የጽንዕ፡ ከናፍሮም ከኣ ክፉእ ይዛረባ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ልባቸው ሐሰትን ይማራልና። ከንፈራቸውም ምቀኝነትን ይናገራልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ልባቸው ግፍን ታስባለችና፥ ከንፈራቸውም ሽንገላን ትናገራለችና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ልባቸው ግፍን ታስባለችና፥ ከንፈራቸውም ተንኮልን ትናገራለችና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኡባ ገደ ማካላባ ማቀቲኖ፤ ባረንቱ እንጻርሳን ገንያባ ሃሳዪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ayaw gooppe, unttunttu ubbaa gede makkalabaa mak'ettiino; barenttu ins's'arssan geniyaabaa haasayiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ubbato makkalla miish maqetteettes; bantta inxarsankka gene haasayeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኡባቶ ማካላ ሚሽ ማቄቴቴስ፤ ባንታ ኢንጻርሳንካ ጌኔ ሃሳዬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ኡባ ዎደ ኢታባ ማቀቶሶና፤ ባንታ እንፃርሳን ገነ ሃሳዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti ubba wode iitabaa maqetoosona; banta inxarsan gene haasayoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልባቸው ዐመፅን ያውጠነጥናልና፤ ከንፈራቸውም ሸፍጥ ያወራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ ዘወትር በአእምሮአቸው ግፍን ያቅዳሉ፤ በአንደበታቸውም ይሸነግላሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ልቦም ግፍዒ እዩ ዚሐስብ፡ ከናፍሮም ድማ ክፍኣት እየን ዚዛረባ እሞ፡ በቶም እኩያት ኣይትቕናእ፡ ምሳታቶም ክትነብርውን ኣይትድለ።