Proverbs 24:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወደይ፡ መዓር ጽቡቕ እዩ እሞ፡ ብላዕ። እቲ ንጥዕምኻ ዝጥዕም መዓር ድማ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ልጄ ሆይ፥ ማር ብላ፥ ወለላ ጕሮሮህን ያጣፍጥልህ ዘንድ መልካም ነውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ልጄ ሆይ፥ መልካም ነውና ማር ብላ፤ ወለላም ለጣምህ ጣፋጭ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ልጄ ሆይ፥ መልካም ነውና ማር ብላ፥ ወለላም ለጣምህ ጣፋጭ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ ናአዉ፥ ኤሳ ማ፤ ኤሳይ ሎአ። ኤሳ እልሉ ጎጎጩዋን ማልኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta na'aw, eessaa ma; eessay lo"a. Eessaa ililuu goggoc'c'uwaan mal"ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta naazoo! Lo7o gidida gishshas eessa ma; ililo eessi doonan mal7ees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ናዞ! ሎኦ ጊዲዳ ጊሻስ ኤሳ ማ፤ ኢሊሎ ኤሲ ዶናን ማልኤስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ናአዉ፥ ኤስ ሎኦ ግድያ ግሾ፥ ኤስ ማ፤ እልሎ ኤስ ማልኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta na7aw, eessi lo77o gidiya gisho, eessi ma; ililo eessi mal7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልጄ ሆይ፤ መልካም ነውና ማር ብላ፤ የማር ወለላም ጣዕም ይጣፍጥሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልጄ ሆይ! መልካም ስለ ሆነ ማር. ብላ፤ የማር ወለላ ለምላስህ ጣፋጭ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ወደይ፥ ፅቡቕ እዩ እሞ፥ መዓር ብላዕ፤ ወለላ መዓር ንትንሓግካ ጥዑም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ወደየ፡ ጽቡቕ እዩ እሞ፡ መዓር ብላዕ፡ ወለላ መዓር ንትንሓግካ ጥዑም እዩ።