Proverbs 24:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንተ በልካ፡ እንሆ፡ ነዚ ኣይፈለጥናዮን። ነቲ ልቢ ዘስተንትኖ ነገር ኣብ ግምት የእቱ ድዩ፧ እቲ ንነፍስኻ ዚሕሉ ግና ኣይፈልጦን እዩ፧ ንነፍሲ ወከፍ ከከም ግብሩዶ ኣይክፈድዮን እዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ ይህን አላውቅም ብትል፥ እግዚአብሔር የሁሉን ልብ እንዲያውቅ ዕወቅ። ለሁሉ እስትንፋስን የፈጠረ እርሱ ሁሉን ያውቃል። ለሁሉም እንደ ሥራው ይከፍለዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ይህን አላወቀውም ብትል፥ ልቦችን የሚመረምር እርሱ አያስተውልምን? ነፍስህንም የሚመለከት እርሱ አያውቅምን? ለሰውስ ሁሉ እንደ ሥራው አይመልስለትምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ ይህን አላውቀውም ብትል፥ ልቦችን የሚመረምር እርሱ አያስተውልምን? ነፍስህንም የሚመለከት እርሱ አያውቅምን? ለሰውስ ሁሉ እንደ ሥራው አይመልስለትምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን፥ “ኑን ሀዋ ኤርበይኮ” ያጎፐ፥ ዎዛና ኤርያዌ እ በኤኔ? ነ ደኡዋ ናግያዌ ኤረኔ? አሳ ኡባዉ አ ኦሱዋ ኦሱዋዳን ዛረኔ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni, «Nuuni hawaa eribeykko» yaagooppe, wozanaa eriyaawe I be'ennee? Ne de'uwaa naagiyaawe erennee? Asaa ubbaw Aa oosuwaa oosuwaadan zaarennee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni, «Ta hayssa erikke» giikko, wozina pilggi erizayssi izi akeekennee? Ne shemppo naagizayssi erennee? As ubbaas iza ooso ooso mala immennee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ፥ «ታ ሃይሳ ኤሪኬ» ጊኮ፥ ዎዚና ፒልጊ ኤሪዛይሲ ኢዚ ኣኬኬኔ? ኔ ሼምፖ ናጊዛይሲ ኤሬኔ? ኣስ ኡባስ ኢዛ ኦሶ ኦሶ ማላ ኢሜኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ፥ “ታ ሄሳ ኤርከ” ግኮ፥ ዎዛና ኤርያ እ፥ በኤኔ? ነ ደኡዋ ናገይስ ኤረኔ? አሳ ኡባስ እያ ኦሱዋዳ ኦሱዋዳ ዛረኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne, “Ta hessa erike” giiko, wozana eriya i, be7ennee? Ne de7uwa naageysi erennee? Asa ubbaas iya oosuwada oosuwada zaarennee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተም፣ “ስለዚህ ነገር ምንም አላውቅም” ብትል፣ ልብን የሚመረምር እርሱ አያስተውልምን? ሕይወትህን የሚጠብቃት እርሱ አያውቅምን? ለእያንዳንዱስ እንደ ሥራው መጠን አይከፍለውምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምናልባት “እኔ አላውቀውም” ትል ይሆናል፤ ነገር ግን ልብን የሚመረምር አያስተውለውምን? እርሱ ሕይወትህን የሚጠብቅ እርሱ አያውቀውምን? እያንዳንዱንስ እንደ ሥራው አይከፍለውምን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እንሆ እዝ ዅሉስ ኣይፈለጥክዎን” እንተ በልካ፥ እቲ ንልቢ ዝምርምር ኣየስተውዕልንዶ? እቲ ንነፍስኻ ዝሕሉስ ኣይፈልጥንዶ? ንነፍሲ ወከፍከ፥ ከከም ግብሩ ኣይፈድዮንዶ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ እዝስ ኣይፈለጥናን፡ እንተ በልካ፡ እቲ ልቢ ዚመዝንዶ ኣየስተብህሎን እዩ እቲ ንነፍስኻ ዚጥንቀቐላስ ኣይፈልጦን ድዩ ንሱ ኸኣ ንነፍሲ ወከፍ ከከም ግብሩ ኺፈድዮ እዩ። |