Proverbs 23:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ብልቡ ዚሓስቦ፡ ከምኡ እዩ፦ ብልዑን ስተዩን ይብለኩም ኣሎ። ልቡ ግና ምሳኻትኩም ኣይኰነን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሣርን እንደሚበላ ይበላል፥ ይጠጣልም፤ ወደ አንተም አታስገባው፥ ከእርሱ ጋርም እንጀራን አትብላ፥ ብላ፥ ጠጣ ይልሃል፥ ልቡ ግን ከአንተ ጋር አይደለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በልቡ እንዳሰበ እንዲሁ ነውና፤ ብላ ጠጣ ይልሃል፥ ልቡ ግን ካንተ ጋር አይደለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በልቡ እንዳሰበ እንዲሁ ነውና፥ ብላ ጠጣ ይልሃል፥ ልቡ ግን ካንተ ጋር አይደለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማላትሳናዉ እ ኔና፥ “ማ፤ ኡሻ” ያጌፐ አትና፥ አ ዎዛናይ ኔናና ደኤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Malatissanaw I neena, «Ma; usha» yaageeppe attina, Aa wozanay neenanna de'enna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qoodheppe qommon izi nena, «Ma; uya» geesippe attiin iza wozinay nenara de7enna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቆፔ ቆሞን ኢዚ ኔና፥ «ማ፤ ኡያ» ጌሲፔ ኣቲን ኢዛ ዎዚናይ ኔናራ ዴኤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቆፐ ቆሞን “ማ፤ ኡያ” ጌስ፤ ሽን እያ ዎዛናይ ኔራ ግደና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qoodhepe qommon “Ma; uya” gees; shin iya wozanay neera gidenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁልጊዜ ስለ ዋጋ የሚያሰላ ሰው ነውና፤ “ብላ፣ ጠጣ” ይልሃል፤ ልቡ ግን ከአንተ ጋር አይደለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከልቡ ሳይሆን ምግቡን እንድትተውለት ፈልጎ ለማስመሰል ያኽል “ብላ፥ ጠጣ” ይልሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብልቡ ኸም ዝሓሰበልካ፥ “ብላዕ፥ ስተ” ይብለካ፤ ግና ልቡ ምሳኻ ኣይኮነን፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብላዕ፡ ስተ፡ ይብለካ፡ ኣብ ውሽጡ ግና ተጸባጻቢ እዩ እሞ፡ ልቡ ምሳኻ ኣይኰነን። |