Proverbs 22:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ብዙሕ ዓይኒ ዘለዎ ኪባረኽ እዩ። ካብ እንጌራኡ ንድኻታት ይህብ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለድሃ የሚራራ እርሱ ይበላል እንጀራውን ለድሃ ሰጥቶአልና። ለሰጠው ሀብታምም የሚከፍል አይደለምና። መማለጃን የሰጠ ሰው ድል መንሣትንና ሞገስን ያገኛል፥ ነገር ግን የተቀበለውን ነፍስ ያጠፋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ርኅሩህ የተባረከ ይሆናል፥ ከእንጀራው ለድሀ ሰጥቶአልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ርኅሩህ የተባረከ ይሆናል፥ ከእንጀራው ለድሀ ሰጥቶአልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኬካ አሳይ ባረ ቁማፐ ህዬሳዉ ጮ እምያ ድራዉ አንጀታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Keeka Asay bare k'umaappe hiyyeesaw c'oo immiyaa diraw anjjettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kiya asi anjjettees; ba qumappeka hiyeesas immees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኪያ ኣሲ ኣንጄቴስ፤ ባ ቁማፔካ ሂዬሳስ ኢሜስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ካ ማንቆታስ ሻክያ ግሾ ኬሀ አስ አንጀታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba kathaa manqotas shaakiya gisho keeha asi anjetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቸር ሰው ራሱ ይባረካል፤ ምግቡን ከድኾች ጋር ይካፈላልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምግቡን ከድኾች ጋር ስለሚካፈል ለጋሥ ሰው የተባረከ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ እንጀራኡ ንድኻ ኣካፊሉ እዩሞ፥ ርህሩህ ዝተባረኸ ይኸውን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ርሕሩሕ ቈላሕታ ዘለዎ፡ ንድኻ ኻብ እንጌራኡ ይህቦ እሞ፡ ይባረኽ። |