Proverbs 22:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሃብታም ኣብ ልዕሊ ድኻ ይገዝእ፣ ተለቃሒ ድማ ኣገልጋሊ ተለቃሒ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድሆች ባለጠጎችን ይገዛሉ፥ አገልጋዮችም ለጌቶቻቸው ያበድራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባለጠጋ ድሆችን ይገዛል፥ ተበዳሪም የአበዳሪ ባሪያ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሀብታም ድሆችን ይገዛል፥ ተበዳሪም የአበዳሪ ጥገኛ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዱሪ ህዬሳ ሞዴ፤ ታልእ አኬዳዌ ታልእያ እሜዳዎ አይለ ግዴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Durii hiyyeesaa mooddee; tal"i akkeedawe tal"iyaa immeeddawoo ayile gidee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Durey manqo haarees; tal7e ekkidaadey tal7e immidaades aylle gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዱሬይ ማንቆ ሃሬስ፤ ታልኤ ኤኪዳዴይ ታልኤ ኢሚዳዴስ ኣይሌ ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዱረይ ማንቁዋ ሃሬስ፤ ታልኤ ኤክዳይ ታልኤ እምዳይሳስ አይለ ግዴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Durey manquwa haarees; tal7e ekiday tal7e immidaysas aylle gidees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባለጠጋ ድኻን ይገዛል፤ ተበዳሪም የአበዳሪ ባሪያ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ድኻ የሀብታም ሰው አገልጋይ ነው፤ ገንዘብ የሚበደር የአበዳሪው ባሪያ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንድኻ ሃብታም ይገዝኦ፤ ተላቃሒ ኸዓ፥ ባርያ መለቅሒ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንድኻ ሃብታም ይገዝኦ፡ ተለቃሒ ኸኣ ባርያ እቲ ዜለቅሖ እዩ። |