Proverbs 22:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ዕዮኡ ትጉህ ሰብዶ ትርኢ ኣሎኻ፧ ኣብ ቅድሚ ነገስታት ደው ክብል እዩ፤ ኣብ ቅድሚ ረሳሓት ሰባት ደው ከይብል ይኽእል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገርን የሚረዳ፥ በሥራውም ብልህ የሆነ ሰው፥ ወደ ነገሥታት ይቀርባል፤ በተዋረዱ ሰዎችም ፊት አይቆምም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሥራው የቀጠፈ ሰውን አይተሃልን? በነገሥታት ፊት ይቆማል፤ በተዋረዱም ሰዎች ፊት አይቆምም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሥራው ብልህ ሰው ትመለከታለህን? በነገሥታት ፊት ያገለግላል፥ በተራ ሰዎችም ፊት ሊያገለግል አይቆምም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ ኦሱዋ ሎሀተን ኦያ አሳ በኣድ? እ ካተቶ ኦፐ አትና፥ ጮ አሳቶ ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare oosuwaa loohatetsan ootsiyaa asaa be'aaddi? I kaatetoo ootseeppe attina, c'oo asatoo ootsenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba ooson loohida as beyadii? Izi kawotas ooththeesippe attiin bessontta asatas ooththenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ኦሶን ሎሂዳ ኣስ ቤያዲ? ኢዚ ካዎታስ ኦሲፔ ኣቲን ቤሶንታ ኣሳታስ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ኦሱዋን ሎህዳ አስ በአዲ? እ ጮ አሳታስ ግዶናሽን ካዎታስ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba oosuwan loohida asi be7adii? I coo asatas gidonashin kawotas oothees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሙያው ሥልጡን የሆነውን ሰው አይተሃልን? በነገሥታት ዘንድ ባለሟል ይሆናል፤ አልባሌ ሰዎችን አያገለግልም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሥራው የሠለጠነ ሰው ታያለህን? እንደዚህ ያለ ሰው በተራ ሰው ፊት ሳይሆን በነገሥታት ፊት ለአገልግሎት ይቆማል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብሞያኡ ኽኢላ ንዝኾነ ሰብዶ ርኢኻ ትፈልጥ? ኣብ ቅድሚ ነገስታት እዩ ዝቐውም እምበር፥ ኣብ ቅድሚ ታሕተዎት ሰባት ኣይቐውምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ዕዮኡ ፈጣን ዝዀነ ሰብዶ ርኢኻ ትፈልጥ ንሱ ኣብ ቅድሚ ነገስታት እዩ ዚቐውም፡ ኣብ ቅድሚ ታሕቶት ሰባይ ኣይቀውምን። |