Proverbs 21:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምዝማት ረሲኣን ኬጥፍኦም እዩ። ምፍራድ ስለ ዝኣበዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጽድቅን ያደርጉ ዘንድ አይወድዱምና የኃጥኣን ጥፋት ከሩቅ ይመጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቅን ነገርን ያደርጉ ዘንድ አይወድዱምና የኀጥኣን ንጥቂያ ራሳቸውን ያጠፋቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቅን ነገርን ያደርጉ ዘንድ አይወድዱምና የኀጥኣን ንጥቂያ ራሳቸውን ያጠፋቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢታቱ ሱረባ ኦናዉ እጽያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ማካላ ኦሱ ኡንቱንታ አኪደ ቤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iitatuu suurebaa ootsanaw is's'iyaa diraw, unttunttu makkala oosuu unttuntta akkiide bee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iitati suure ooso dosontta gishshas iitata istta makkallateththi dhayssana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢታቲ ሱሬ ኦሶ ዶሶንታ ጊሻስ ኢታታ ኢስታ ማካላቴ ይሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኢታት ሱረባ ኦናዉ ኮዮና ግሾ፥ ኤንታ ጌላ ኦሶይ ኤንታ ኤክድ ቤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iitati suureba oothanaw koyonna gisho, enta geella oosoy enta ekidi bees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ክፉዎችን ዐመፃቸው ይጠራርጋቸዋል፤ ቅን ነገር ማድረግ አይወድዱምና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዐመፀኞች መልካም የሆነውን ነገር ማድረግ ስለማይወዱ በግፍ ሥራቸው ይጠፋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቅንዕና ምግባር ኣይፈትዉንሞ፥ ዓመፅ ሓጢኣተኛታት ንባዕላቶም የጥፍኦም።
Amharic Tigrinya 2011 ቅንዕና ምግባር ኣብዮም እዮም እሞ፡ ነቶም ረሲኣንሲ ግፎኦም ጥፍኣቶም እዩ።